ዜና
ባለፉት 25 አመታት ከ1ሺህ በላይ የሚሆኑ ጋዜጦችና መጽሔቶች ከህትመት ውጪ የሆኑ ሲሆን በአሁን ወቅት የቀሩት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው ተብሏል፡፡ ከ1993 ዓ.ም ወዲህ በአጠቃላይ 1400 ያህል የፕሬስ ድርጅቶች የምዝገባ ሠርተፍኬት መውሰዳቸውን የጠቆሙት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ጣፋ፤ በአሁን…
Read 4419 times
Published in
ዜና
• “በአመት 1 ቢ.ዶላር የውጭ ምንዛሬ ያስገኛል”• ግድቡ የአፄ ኃይለስላሴ ህልም ነበረ - ታይም መጽሔትህዳሴ ግድብ ከአመት በኋላ ኤሌክትሪክ ማመንጨት እንደሚጀምር የዘገበው ታይም መጽሔት፣ ግንባታው፣ ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚፈጅ ቢሆንም፣ በየዓመቱ 1. ቢ ዶላር ገቢ ሊያስገኝ እንደሚችል ገለፀ፡፡ የአገሪቱ…
Read 10937 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 June 2016 12:04
ጠቅላላ የፌደራል በጀት 275 ቢሊዮን ብር፣ ለፌደራል ባጀት 175 ቢሊዮን ብር፣ ለክልሎች 100 ቢ. ብር
Written by Administrator
በግንባታ ስራ ላይ መሰማራት ሳያዋጣ አይቀርም፡፡ ከፌደራል በጀት ውስጥ 75 ቢ. ብር ለግንባታ የተመደበ ነው፡፡ በትልቅ በጀት ቀዳሚነቱን የያዘው፣ የመንገድ ግንባታና ጥገና ነው - 46 ቢ. ብር፡፡ 38 ቢ. ብር የተመደበላቸው ዩኒቨርስቲዎች፣ ሁለተኛ ደረጀ ላይ ተቀምጠዋል - በገንዘብ ብክነትና በዝርክርክነት…
Read 2908 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን በኦሮሚያ ተከስቶ በነበረው ተቃውሞና ግጭት 173 ሰዎች መሞታቸውንna 14 የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን ገልፆ የመንግስት ፀጥታ አካላት የወሰዱት እርምጃ ተመጣጣኝ ነበር ብሏል፡፡ ሪፖርቱን ትናንት ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ያቀረቡት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሔር፤ በተለይ ግጭቱ ጠንካራ በነበረባቸው…
Read 5567 times
Published in
ዜና
• በመንጃ ፈቃድ አሰጣጡ ላይ ማስተካከያ ሊደረግ ነው• በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ የሚቀመጥና የመንጃ ፈቃዶችን በማዕከላዊነት የሚመዘግብ ሰርቨር ሥራ ጀምሯል• ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ እየደረሰ ያለው በዘመናዊና አዳዲስ መኪኖች ነው በኢትዮጵያ በከፍተኛ ቁጥር በጨመረው የትራፊክ አደጋ፤ በቀን 10 ሰዎች ህይወታቸውን እንደሚያጡና 31…
Read 3361 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 June 2016 12:02
የላሊበላ ቤተ ሩፋኤል እና ቤተ ገብርኤል ቤተ መቅደሶች በ15 ሚ. ብር ወጪ ተጠገኑ
Written by Administrator
በዩኔስኮ የዓለም አስደናቂ ቅርሶች ከተመዘገቡትና የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት አካል የኾኑት የቤተ ሩፋኤልና ቤተ ገብርኤል አብያተ መቅደሶች፤ በረጅም ጊዜ አገልግሎትና በተፈጥሮ በደረሰባቸው የመሠንጠቅና የማፍሰስ ጉዳት የተነሣ በከፍተኛ አደጋ ውስጥ የነበሩ ሲኾን፤ በ15 ሚሊዮን ብር ወጪ ውጤታማ ጥገና እንደተደረገላቸው ተገለጸ፡፡ከዩኔስኮ፣ ከዓለም…
Read 1749 times
Published in
ዜና