ስፖርት አድማስ
ለኢትዮጵያ ወሳኟን ጎል በዚምባቡዌ ላይ በፍፁም ቅጣት ምት ያስቆጠረው የዋልያዎቹ የመሃል ተከላካይ አስቻለው ታመነ ከጨዋታው በኋላ በሰጠው አስተያየት “በቅድሚያ መላውን የኢትዮጵያን ህዝብ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለሁ። ይህ የአዲስ ዓመት ስጦታ ነው። ለረጅም ደቂቃ ጨዋታውን አቋርጠውት ነበር። ግብ ጠባቂውም የተለያየ…
Read 1347 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ልዩ ቃለምልልስ ክፍል 1 ኢትዮጵያዊው የጁ-ጂትሱና የጁዶ “ግራንድ ማስተር”ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ • በፌደራል ጀርመን የክብር መስቀል ኒሻን ተሸልመዋል • በጁዶና ጁ-ጂትሱ ስፖርት ከ30 አመታት በላይ ሰርተዋል፤ 6ኛ ዳን ጥቁር ቀበቶ(ነጭ ቀይ) ተቀዳጅተዋል፡፡ • የጁ-ጂትሱ ማርሻል አርት ፍልስፍናና መሰረታዊ ቴክኒኮች በመፅሃፍ…
Read 13186 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በማራቶን የዓለማችንን ሁለተኛ ፈጣን ሰዓትና የኢትዮጵያን የማራቶን ሪከርድ 2፡012፡41 በሆነ ጊዜ ያስመዘገበው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በታላላቆቹ የበርሊንና የኒውዮርክ ማራቶኖች ለመሳተፍ መወሰኑ የዓለምን ትኩረት ስቧል፡፡ በ42 ቀናት ልዩነት የሚሳተፍባቸው ሁለት ውድድሮች ሴፕቴምበር 26 ላይ የሚካሄደው የበርሊን ማራቶንና ኖቬምበር 6 ላይ የሚከናወነው…
Read 9878 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት 2014 ዋዜማ አንስቶ በ22ኛው የዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ዞን የምድብ ማጣርያዎችና በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎዎች ፈታኙን የውድድር ዘመን ያሳልፋል፡፡በአፍሪካ ዞን በሚካሄዱት የ22ኛው የዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ላይ ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚጀመሩ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ በምድብ 7…
Read 3647 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የመጀመርያው የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ ገብረስላሴ ኦዳ ተመስግነዋል ‹‹ጋሽ ይድነቃቸው ለክለባቸው የማይረሱ አርማችን ናቸው፡፡›› - የጊዮርጊስ አስጨፋሪዎች ‹‹ከ5 ዓመታት በኋላ የአፍሪካ ሻምፒዮን ይሆናል›› - ረ/ፕሮፌሰር ጎሳ ገብረስላሴ ‹‹የጊዮርጊስ ብርቱነት አንድነታችን ነው›› - አቶ አብነት ገብረመስቀል ምንግዜም ጊዮርጊስ የራድዮ ፕሮግራም ባስተናበረው ልዩ…
Read 10211 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የመጀመርያው የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ ገብረስላሴ ኦዳ ተመስግነዋል ‹‹ጋሽ ይድነቃቸው ለክለባቸው የማይረሱ አርማችን ናቸው፡፡›› - የጊዮርጊስ አስጨፋሪዎች ‹‹ከ5 ዓመታት በኋላ የአፍሪካ ሻምፒዮን ይሆናል›› - ረ/ፕሮፌሰር ጎሳ ገብረስላሴ ‹‹የጊዮርጊስ ብርቱነት አንድነታችን ነው›› - አቶ አብነት ገብረመስቀል ምንግዜም ጊዮርጊስ የራድዮ ፕሮግራም ባስተናበረው ልዩ…
Read 1270 times
Published in
ስፖርት አድማስ