ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ U -20 ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ወደ ዓለም ዋንጫ ለማለፍ ሁለት የማጣሪያ ምዕራፎች ይቀሩታል። በአሰልጣኝ ፍሬው ኃ/ገብርኤል የሚመራው ብሔራዊ ቡድን በ3ኛው ዙር የደርሶ መልስ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከታንዛንያ ጋር ለማድረግ ትናንት ወደ ዳሬሰላም አቅንቷል። በ3ኛው ዙር አፍሪካ ዞን በሚቀጥለው ማጣሪያ…
Rate this item
(0 votes)
ዋልያዎቹ ዋጋቸውን ጨምረው ተመልሰዋል 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ወደ ጥሎ ማለፍ የተሸጋጋረ ሲሆን በምድብ 1 ተሳታፊ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ትናንትና ዕለት ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ሲሳተፍ ለ11ኛ ጊዜ ሲሆን በኬፕቨርዴ 1ለ0 እና በካሜሮን 4 ለ1 ሲሸነፍ…
Rate this item
(0 votes)
በኤግዚቢሽን፣ ኑ ቡና ጠጡ፤ የጎዳና ላይ ሩጫና የሙዚቃ ኮንሰርት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ወደ ሀገር ቤት የመጡ የዲያስፖራ ማህበረሰብን በልዩ የመዝናኛና የባህል ልውውጥ መድረኮች ለማስተናገድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። የሚኒስትር መ/ቤቱ ከኢስት አፍሪካን ቢዝነስ ግሩፕ እና ከኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ከጥር…
Rate this item
(0 votes)
 በኤግዚቢሽን፣ ኑ ቡና ጠጡ፤ የጎዳና ላይ ሩጫና የሙዚቃ ኮንሰርት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ወደ ሀገር ቤት የመጡ የዲያስፖራ ማህበረሰብን በልዩ የመዝናኛና የባህል ልውውጥ መድረኮች ለማስተናገድ መዘጋጀቱን አስታውቋል። የሚኒስትር መ/ቤቱ ከኢስት አፍሪካን ቢዝነስ ግሩፕ እና ከኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር ከጥር…
Rate this item
(1 Vote)
 በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ካሜሮን በመግባት የመጀመሪያው የሆነው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ላለፉት 7 ቀናት ዝግጅቱን እደረገ ነው። ከሱዳን አቻው ጋር የአቋም መለኪያ የወዳጅነት ጨዋታ አድርጎ 3 ለ 2 ሲያሸንፍ ጎሎቹን አማኑኤል ገብረሚካኤል እና ሽመልስ በቀለ አስቆጥረዋል። ዋልያዎቹ በምድብ አንድ ከአዘጋጇ…
Saturday, 25 December 2021 13:45

ዋልያዎቹ

Written by
Rate this item
(0 votes)
• ዛሬ ሽኝት ይደረግላቸዋል፤ነገ ወደ ያውንዴ በማቅናት የ12 ቀናት ዝግጅት ያደርጋሉ • ከሞሮኮ፣ ሱዳንና ዚምባቡዌ ጋር የአቋም መፈተሻ ግጥሚያዎች እንዲያደርጉ እቅድ ተይዟል • “የኳስ ቁጥጥራችንን በጎል እንዲታጀብ እንፈልጋለን፡፡ ከምድባችን ማለፍ አለብን፡፡” ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ካሜሮን ለምታስተናግደው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ…