ስፖርት አድማስ
ኳታር ለምታስተናግደው 22ኛው ዓለም ዋንጫ 226 ቀናት ቀርተዋል፡፡ ወደ ዓለም ዋንጫው ለማለፍ በስድስቱ የፊፋ ዞኖች በተካሄዱ ማጣርያዎች 29 ብሄራዊ ቡድኖች ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በቀሩት የ3 ብሄራዊ ቡድን ኮታዎች 6 አገራት በሰኔ ወር ላይ በሚካሄዱ የጥሎ ማለፍ ማጣርያዎች የሚፋለሙ ሲሆን ስኮትላንድ ፣…
Read 1157 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ባለፉት 17 ሻምፒዮናዎች ኢትዮጵያ 44 ሜዳልያዎችን (26 ወርቅ 8 ብርና 10 ነሐስ) በመውሰድ ከዓለም 11ኛ ከአፍሪካ አንደኛ • በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ 3 የሻምፒዮናው 7 የዓለም ሪከርዶች የኢትዮጵያውያን ናቸው 18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ትናንት በሰርቢያ ዋና ከተማ…
Read 20363 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ከ37 በላይ አገራት በስፖርት አብረን አንሰለፍም ብለዋል • ከ30 በላይ ዓለም አቀፍ የስፖርት ማህበራት እግዶችና ማዕቀቦችን ጥለዋል • በዓለም ስፖርት በኢንቨስትመንት፤ በተሳትፎ፤ በውጤትና በመስተንግዶ የነበራትን ድርሻ ለመመለስ ይከብዳል ከ4 ዓመታት በፊት 21ኛውን የዓለም ዋንጫን በተሳካ ሁኔታ በማስተናገድ ከመላው የስፖርት…
Read 1017 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በዓለም ዙርያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚያሳትፍ ግሎባል ስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ ኢትዮ ፈርሰት ኢቨንትስ፤ የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ እና የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ትናንት በሸራተን አዲስ ፌስቲቫሉን በሚያዘጋጁበት የመግባቢያ ሰነድ ላይ ተፈራርመዋል፡፡ የስፖርት…
Read 1030 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዘንድሮ ለሰባተኛ ጊዜ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ የዙር ውድድር ላይ ኢትዮጵያውያን በመካከለኛ ርቀት የበላይነት እያሳዩ ናቸው፡፡ በሴቶች 1500 ሜ ደግሞ ጉዳፍ ፀጋይ እንዲሁም በወንዶች 3000ሜ ለሜቻ ግርማ ዓለምን እየመሩ ናቸው፡፡ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ የዙር ውድድሩ ከሳምንት በኋላ የወርቅ…
Read 1010 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹‹አዲስ አሰልጣኝ ማምጣት ብሄራዊ ቡድኑን አይለውጥም›› - ፌደሬሽኑ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በሃላፊነታቸው እንደሚቀጥሉ ከሰሞኑ የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ዋና አሰልጣኙን በማሰናበትና በምትኩ አዲስ በማምጣት ብሔራዊ ቡድን አይለውጥም በሚል አቋሙን ከመግለፁም በላይ ፤ በሃላፊነቱ…
Read 1083 times
Published in
ስፖርት አድማስ