ስፖርት አድማስ
ከሜዳ ውጭ እና በሜዳቸው ይፈተናሉ በ2014 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ምድብ አንድን በሰባት ነጥብ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ከቦትስዋና ጋር ከሜዳው ውጭ በሚያደርገው የ4ኛ ዙር ጨዋታ ውጤታማ ሆኖ መሪነቱን ለማጠናከር እንደሚችል ግምት አገኘ፡፡ በኢንተር ኮንትኔታል ሆቴል ብሄራዊ ቡድኑን ለመሸኘት በተካሄደ…
Read 3879 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያው ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአፍሪካ ስምንት ምርጥ ክለቦች ተርታ የገባበት ብቃት አስደነቀ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሰሞኑን ለዝግጅት ክፍላችን ባደረሰው መልእክት የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ወደ ኮንፌደሬሽን ካፕ የምድብ ማጣሪያ ያለፈ የመጀመርያ ክለብ በመሆኑ ለሀገራችን…
Read 3328 times
Published in
ስፖርት አድማስ
14ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሁለት ወራት በኋላ የምታስተናግደው የራሽያዋ ዋና ከተማ ሞስኮ ዝግጅቷን እንዳጠናቀቀች ታወቀ፡፡ በዚሁ የዓለም ሻምፒዮና የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ምርጫ ከወር በኋላ ሊታወቅ ይችላል፡፡ በሻምፒዮናው የኢትዮጵያ ቅርብ ተቀናቃኝ የሆነችው ኬንያ የዓለምና የኦሎምፒክ ሻምፒዮኖች የተሰባሰቡበትና 69 አባላት ያሉትን…
Read 3364 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አካዳሚ፤ ማሰልጠኛዎች እና ስታድዬሞች… በስፖርት መስክ ዘላቂ ዕድገት ለማምጣት እና በመላው አገሪቱ ለማስፋፋት አካዳሚዎች፤ ማሰልጠኛዎች እና ስታድዬሞችን መገንባት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት የኢትዮጵያ ስፖርት ህዳሴን የሚያረጋግጡ የተስፋ ብልጭታዎች እየታዩ ናቸው፡፡ ካለፉት 5 ዓመታት ወዲህ በመንግስት እና በሌሎች ባለድርሻ አካላት በተለይ በስፖርቱ…
Read 5890 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ካፕ የምድብ ድልድል ለመግባት ነገ በካይሮ የግብፁን ኢኤንፒፒአይ ሊፋለም ነው፡፡ ጊዮርጊስ ከሜዳ ውጭ በሚያደርገው በዚህ ወሳኝ ጨዋታ አቻ መለያየት እና በማናቸውም ውጤት ማሸነፍ የሚበቃው ሲሆን በኢኤንፒፒአይ 1ለ0 ቢሸነፍ እና በ1 የግብ ልዩነት ቢረታ እንኳን…
Read 2086 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ11ኛው የቡፓ ግሬት ማንችስተር የ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በ40 ዓመቱ መሳተፉ መቼ ጡረታ ይወጣል የሚለውን አነጋጋሪ አጀንዳ ቀሰቀሰ፡፡ ዘንድሮ በተለይ በእግር ኳስ እነ ፖል ስኮልስ፤ ዴቪድ ቤካም እና ሌሎች ምርጥ እግር ኳስ ተጨዋቾች 40ኛ ዓመታቸውን ሳይደፍኑ…
Read 4921 times
Published in
ስፖርት አድማስ