ስፖርት አድማስ

Rate this item
(2 votes)
ከሜዳ ውጭ እና በሜዳቸው ይፈተናሉ በ2014 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ምድብ አንድን በሰባት ነጥብ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ከቦትስዋና ጋር ከሜዳው ውጭ በሚያደርገው የ4ኛ ዙር ጨዋታ ውጤታማ ሆኖ መሪነቱን ለማጠናከር እንደሚችል ግምት አገኘ፡፡ በኢንተር ኮንትኔታል ሆቴል ብሄራዊ ቡድኑን ለመሸኘት በተካሄደ…
Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያው ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአፍሪካ ስምንት ምርጥ ክለቦች ተርታ የገባበት ብቃት አስደነቀ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሰሞኑን ለዝግጅት ክፍላችን ባደረሰው መልእክት የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ወደ ኮንፌደሬሽን ካፕ የምድብ ማጣሪያ ያለፈ የመጀመርያ ክለብ በመሆኑ ለሀገራችን…
Rate this item
(2 votes)
14ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሁለት ወራት በኋላ የምታስተናግደው የራሽያዋ ዋና ከተማ ሞስኮ ዝግጅቷን እንዳጠናቀቀች ታወቀ፡፡ በዚሁ የዓለም ሻምፒዮና የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ምርጫ ከወር በኋላ ሊታወቅ ይችላል፡፡ በሻምፒዮናው የኢትዮጵያ ቅርብ ተቀናቃኝ የሆነችው ኬንያ የዓለምና የኦሎምፒክ ሻምፒዮኖች የተሰባሰቡበትና 69 አባላት ያሉትን…
Rate this item
(7 votes)
አካዳሚ፤ ማሰልጠኛዎች እና ስታድዬሞች… በስፖርት መስክ ዘላቂ ዕድገት ለማምጣት እና በመላው አገሪቱ ለማስፋፋት አካዳሚዎች፤ ማሰልጠኛዎች እና ስታድዬሞችን መገንባት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት የኢትዮጵያ ስፖርት ህዳሴን የሚያረጋግጡ የተስፋ ብልጭታዎች እየታዩ ናቸው፡፡ ካለፉት 5 ዓመታት ወዲህ በመንግስት እና በሌሎች ባለድርሻ አካላት በተለይ በስፖርቱ…
Rate this item
(1 Vote)
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ካፕ የምድብ ድልድል ለመግባት ነገ በካይሮ የግብፁን ኢኤንፒፒአይ ሊፋለም ነው፡፡ ጊዮርጊስ ከሜዳ ውጭ በሚያደርገው በዚህ ወሳኝ ጨዋታ አቻ መለያየት እና በማናቸውም ውጤት ማሸነፍ የሚበቃው ሲሆን በኢኤንፒፒአይ 1ለ0 ቢሸነፍ እና በ1 የግብ ልዩነት ቢረታ እንኳን…
Rate this item
(2 votes)
በ11ኛው የቡፓ ግሬት ማንችስተር የ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በ40 ዓመቱ መሳተፉ መቼ ጡረታ ይወጣል የሚለውን አነጋጋሪ አጀንዳ ቀሰቀሰ፡፡ ዘንድሮ በተለይ በእግር ኳስ እነ ፖል ስኮልስ፤ ዴቪድ ቤካም እና ሌሎች ምርጥ እግር ኳስ ተጨዋቾች 40ኛ ዓመታቸውን ሳይደፍኑ…