ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
ከ2 ወራት በኋላ ካናዳ በምታዘጋጀው 7ኛው የሴቶች የዓለም ዋንጫ ኢትዮጵያዊቷ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በዋና ዳኝነት እንድትሳተፍ ተመረጠች። ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ፊፋ ለሴቶች ዓለም ዋንጫው በዋናና በረዳት ዳኝነት ከ49 አገራት የተውጣጡ 73 ያህል ዳኞችን ሹመት ከሳምንት በፊት አሳውቋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ከሁለት ሳምንት በፊት ለመላው አፍሪካ ጨዋታዎች ለማለፍ የደርሶ መልስ የመጀመርያ ጨዋታቸው ካሜሩንን በማስተናገድ 2ለ1 የተሸነፉት ሉሲዎች በመልስ ጨዋታው ከባድ ፈተና ይገጥማቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከሜዳቸው ውጭ በሚያደርጉት ጨዋታ የካሜሮን አቻቸውን በሁለት ንፁህ ጎሎች ልዩነት ማሸነፋቸው ያሳልፋቸዋል፡፡በመጀመርያው ጨዋታ ሉሲዎቹ በካሜሮን…
Rate this item
(0 votes)
በአፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ካፕ ዘንድሮ ለ4ኛ ጊዜ የሚሳተፈው የደደቢት እግር ኳስ ክለብ ወደ ሁለተኛ ዙር ለመግባት በወሳኝ የመልስ ጨዋታ ባህርዳር ስታድዬም ላይ የናይጄርያውን ዋሪ ዎልቭስ ያስተናግዳል፡፡ ሁለቱ ክለቦች ከ2 ሳምንት በፊት በናይጄሪያ ዋሪስ ታውንስ ሺፕ ስታዲየም ባደረጉት ጨዋታ ዋሪ ዎልቭስ…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ባለፉት ሁለት ወራት ለ9 የወዳጅነት ጨዋታ ጥያቄዎች ቀርበውለት በተለያዩ ምክንያቶች ሳይጠቀማቸው መቅረቱን አስታወቀ። የፌደሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ለመገናኛ ብዙሃናት በኢሜል ባሰራጨው መግለጫ የፌደሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በህጋዊ መንገድ ለሚቀርቡ የወዳጅነት ጨዋታ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ በአፋጣኝ መስጠቱ እንደሚታመንበት…
Rate this item
(1 Vote)
41ኛው የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና በቻይናዋ ጉያንግ ከተማ ላይ ዛሬ ሲካሄድ ባለፉት ሁለት ሻምፒዮናዎች ላይ ኢትዮጵያ በኬንያ የተወሰደባትን ብልጫ ለመመለስ ተስፋ ተደርጓል፡፡ በሁለቱም ፆታዎች 24 አትሌቶችን የሚያሳትፈው የኢትዮጵያ ቡድን ባለፈው ሰኞ ምሽት ወደ ስፍራው የተጓዘ ሲሆን ከኬንያ ባሻገር ከምስራቅ አፍሪካ…
Rate this item
(0 votes)
 “በመስተንግዶ አጉላልተን ሳይሆን በሜዳችን ተጫውተን ማሸነፍ እንፈልጋለን” ዳዊት ፍቃዱበ2015 የአፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ካፕ እየተሳተፈ የሚገኘው የደደቢት እግር ኳስ ክለብ ወደ ሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመግባት እድሉን በሜዳው በሚያደርገው ጨዋታ ይወስናል፡፡ ከሳምንት በኋላ የናይጄርያውን ዋሪ ዎልቭስን በመልስ ጨዋታ ባህር ዳር ላይ የሚያስተናግደው…