ስፖርት አድማስ
ፕሮፌሽናል ስፖርተኞች ለማፍራት ቢቻልም ብዙ አልተሰራበትምግሩም ሰይፉበ53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ከ1100 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። በሁለቱም ፆታዎች በተመዘገበ አጠቃላይ ውጤት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 360 ነጥብ በማስመዝገብ የዋንጫ ተሸላሚ ሲሆን መቻል በ253 ነጥብ እንዲሁም ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ216 ነጥብ ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን…
Read 453 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ላይ አይቮሪኮስት ከናይጀሪያ ተገናኝተዋል። የአፍሪካ ዋንጫ ለ18 ጊዜ ምዕራብ አፍሪካ መግባቢያ ተረጋግጧል።ከደረጃና ከዋንጫው ጨዋታዎች በፊት በተደረጉት 50 ጨዋታዎች 116 ጎሎች ከመረብ ያረፉ ሲሆን ስታድዬም የገባው ተመልካች አጠቃላይ ድምር 1 ሚሊዮን 30ሺህ 524 እዲሆንና በአማካይ አንድ የአፍሪካ…
Read 356 times
Published in
ስፖርት አድማስ
✒️አዘጋጇ ግላስኮው 53 ሚሊዮን ፓውንድ ወጭና እስከ 67 ሚሊዮን ፓውንድ ገቢ113 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጣው ኤምሬትስ አሬናና አብይ ስፖንሰሩ ሶኒ✒️የኢትዮጵያ የበላይነት በ2022 ቤልግሬድ 9 ሜዳሊያዎች (4 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሃስ) ✒️ከግላስጎ በፊት 59 ሜዳልያዎች (31 የወርቅ፤13 የብርና 15 የነሐስ) ከዓለም…
Read 501 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኢትዮጵያ የህትመትና የብሮድካስት ሚዲያዎች ከ40 በላይ ያገለገለው ገነነ መኩሪያ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን የቀብር ስነስርዓቱ በመንበረ ፅባኦት ቅድስት ስላሴ ቤተክርስትያን በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ተፈፅሟል። ገነነ መኩርያ በኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኝነት እንዲሁ በታሪክ ወጎች ፀሐፊና አቅራቢነት በህትመትና በብሮድካስት ሚዲያዎች ፈር…
Read 668 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ይህ ሰው ሁሌም በመረጃ አሰባሰብ፣ በዝግጅት አቀራረቡና በሌሎች ነገሮቹ ድንቅ ከሚሉኝ ሰዎች ውስጥ አንዱ ነው። ሁለገቡ ሰው ገነነ መኩሪያ( ሊብሮ)። ሊብሮ የምትለውን ስያሜ ያወጣለት በአብዛኛው የእግር ኳስ አፍቃሪ በአዝናኝነቱ፣ በእግር ኳስ ወዳድነቱ የሚታወቀው የኳስ ሜዳው ሰው ሀይሌ ካሴ ነው። በወቅቱ…
Read 812 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• እስከ 1 ቢሊየን ዶላር ወጭ ሆኖበታል • አዘጋጅ አገር እስከ 80 ሚሊዮን ዶላር ያገኛል • ሞሮኮ ውዱ ብሔራዊ ቡድን በ381.34 ሚሊዮን ዶላር • ቪክቶር ኦሲሜሔን ውዱ ተጨዋች በ120.74 ሚሊዮን ዶላር • የ24 ብሔራዊ ቡድኖች ተጨዋቾች ስብስብ 2.94 ቢሊየን ዶላር…
Read 568 times
Published in
ስፖርት አድማስ