ስፖርት አድማስ

Rate this item
(2 votes)
አቶ ደቻሳ ጅሩ ይባላሉ፡፡ ትውልዳቸው ከበቆጂ 20 ኪ.ሜ ርቃ ከምትገኘው ሽርካ ከተማ ነው፡፡ ተማሪ በነበሩ ጊዜ የማራቶን ሯጭ ለመሆን መሞከራቸውን የሚናገሩት አቶ ደቻሣ፤ ለስፖርቱ ከፍተኛ ፍቅር ቢኖራቸውም አትሌት መሆን ግን አልቻሉም፡፡ በላቀ ደረጃ የተማሩ የእርሻና ደን ጥምር ተመራማሪ ናቸው፡፡ ከጅማ…
Rate this item
(3 votes)
የቅርብ ተቀናቃኝ የነበረችው ኬንያ በዕጥፍ ብልጫ እያሳየች ነው… በዓለም ሻምፒዮናው የኬንያ ገቢ 7.2 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን የኢትዮጵያ ድርሻ ከ500 ሺ ዶላር በታች ነው፡፡ በ31ኛው ኦሎምፒያድ ኬንያ 7 ወርቅ፣ 5 ብርና 5 ነሐስ፤ ኢትዮጵያ 3 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሐስ ያገኛሉ፡፡…
Rate this item
(2 votes)
2007 ራሴን ከውድድር ያገለልኩበት ዓመት ነው፡፡ በርካታ ስራዎችን እየሰራሁ ነው፡፡ በግብርና፣ በሆቴል፣ በተለያዩ ግንባታዎች ላይ ነን፡፡ በተለይ ግብርናችን ጥሩ ሁኔታ ላይ ነው፡፡ የቡና ተክላችን 600 ሄክታር ደርሷል፡፡ የማር ምርት ጨርሰን በ2008 ወደ ገበያ እንገባለን፡፡ ለአገር ውስጥም ለውጪም ገበያ ይቀርባል፡፡ የወርቅ…
Rate this item
(0 votes)
በ2017 እ.ኤ.አ ላይ ጋቦን ለምታስተናግደው 32ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የሚደረጉት የምድብ ማጣሪያዎች በ2ኛ ዙር ግጥሚያዎች ዛሬ እና ነገ ይቀጥላሉ፡፡ በምድብ 10 ከአልጀሪያ፣ ሌሶቶና ሲሼልስ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሲሆን በ2ኛ ዙር የምድብ ማጣሪያ ግጥሚያውን ዛሬ በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፍ…
Rate this item
(2 votes)
በ3ሺ እና በ5ሺ ሜትር ውድድሮች ገንዘቤ ዲባባ እና አልማዝ አያና የያዙት ትንቅንቅ እስከ ኦሎምፒክ እንደሚቀጥል በስፋት እየተዘገበ ነው፡፡ በ15ኛው የዓለም አትሌተክስ ሻምፒዮና ወደ አስደናቂ የፉክክር ደረጃ ያደገው የሁለቱ አትሌቶች ተቀናቃኝነት በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የተስፋ ብልጭታዎችን ፈጥሯል፡፡ ከ15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና እና…
Saturday, 05 September 2015 09:49

ማሬ ዲባባ ማራቶንን ትመራለች

Written by
Rate this item
(2 votes)
 * ዘንድሮ ብቻ ገቢዋ ከ1 ሚሊዮን ዶላር አልፏል በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ የተሳትፎ ታሪክ በማራቶን የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ የወሰደችው ማሬ ዲባባ፤ ማራቶንን በየዘርፉ በመሪነት ተቆጣጥራለች፡፡ በኦል አትሌቲክስ ድረገፅ በሰፈረው አሃዛዊ መረጃ መሠረት በሴቶች ማራቶን ማሬ ዲባባ በ1351 ነጥብ አንደኛ ናት፡፡…