ባህል
ለአንዲት ሀገር ሁለንተናዊና የተሟላ እድገት አስተማማኝነት፣ የስርአተ ጾታ እኩልነትን ማስፈንና በተለይም የህብረተሰብና የሀገር ተፈጥሮአዊ የህልውና መሰረት የሆኑትን ሴቶች ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት በማያወላዳ መልኩ ማረጋገጥ ለጥያቄ የማይቀርብ ቁልፍ ጉዳይ ነው፡፡ በከተማችን ባለፉት ተከታታይ የለውጥ አመታት ለትውልድ የሚተላለፉ ትላልቅና ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በአጭር…
Read 96 times
Published in
ባህል
• ከመሪር ሃዘን ውስጥ የተወለደ በጎነትና ብርታት ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ፤ መሪር ሃዘንን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር፣ በልጅ ፍቅር ሳቢያ የተቋቋመ የካንሰር ድርጅት ሲሆን፤ ማህበሩ ከተመሰረተ ሁለት አስርት ዓመታትን አስቆጥሯል። በአሁኑ ሰዓትም ማህበሩ የተመሰረበትን የ20ኛ ዓመት ክብረ በዓል እያከበረ ነው።…
Read 386 times
Published in
ባህል
“እኛ ት/ቤት እጆች ይናገራሉ፤ ዓይኖች ያዳምጣሉ” የሚል መፈክር መሰል ማስታወቂያ በየቦታው ተለጥፎ ይታያል፡፡ አንዳንድ ተቋም ስሙና መፈክሩ ሳይቀር ይለያል፡፡ ስሜትና ትኩረት ይስባል፡፡ የማወጋችሁ በመዲናዋ አንድ ለእናቱ ስለሆነው ት/ቤት ነው። “አልፋ መስማት የተሳናቸው ልዩ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት”። ት/ቤቱ በ1956 ዓ.ም የዛሬ…
Read 422 times
Published in
ባህል
ከማኅበራዊ ድረገፅ ዋስይሁን ተስፋዬ)ይህ ናይጄሪያዊ ህጻን ተስፋ ይባላል .. ለባእድ አምልኮ እራሳቸውን ያስገዙት ቤተሰቦቹ ለሞት አሳልፈው ሊሰጡት ከቤት አውጥተው በጭካኔ በጎዳና ላይ ሲወረውሩት ምንም አልመሰላቸውም። ምክንያቱም ለነሱ ከዚህ ነብስ ከማያውቅ ምስኪን ህጻን ይልቅ .. የህጻኑን “ሟርተኛ” እና “መአት አምጭ” ..…
Read 1505 times
Published in
ባህል
በግርማ ሙዚቃዎች ውስጥ ሁሉ ያለችው ሴት አንድ ናት፡፡ የሚወዳት የሚያኮርፋት፣ የሚቀርባት የሚርቃት እሷን ብቻ ነው - እጸገነትን፡፡ እጸገነት ገብረሥላሴ የልጅነቱ ናት፤ የልጁም እናት፡፡ በንጹሕ ልቡ የወደዳት፤ የምትወደው፡፡ “ሴት አላምንም” ፣ “ትወጅኝ እንደሁ”፣”ቁርጡን ንገሪኝ” እና “ፍቅር እንደክራር”ብሎ ያዜመላት፡፡ “ይበቃናል” ብሎ ያንጎራጎረውም…
Read 1529 times
Published in
ባህል
Read 1548 times
Published in
ባህል