ባህል

Saturday, 28 September 2013 14:31

የ‘ቃለ መጠይቅ’ ነገር…

Written by
Rate this item
(11 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁ!ስሙኝማ…ሰሞኑን…አለ አይደል… ‘ስትራቴጂና ዕቅድ በመንደፍ፣ የእኔን ተጠቃሚነት ከፍ በሚያደርግ አካሄድ ቃለ መጠይቅ ለመስጠት ዝግጅት በማድረግ መርሀ ግብር የምነድፍበትና ወደ ትግበራ ልገባ ዝግጅት በማድረግ ያለሁበት ሁኔታ’ ነው ያለው፡፡ (የአንዳንዱ ሰው ትንፋሽ ምስጋን ይግባው!)እናላችሁ… ለ‘አቅመ ቃለ መጠይቅ’ ተደረሰም፣…
Saturday, 28 September 2013 13:58

የአዳማ ጉዞ ማስታወሻ!

Written by
Rate this item
(3 votes)
(ካለፈው የቀጠለ)“አንኳኩ ይከፈትላችኋል”ከአዳማ ዕድሮች፣ የእንረዳዳ ዕድሮች ማህበር፣ ሰብሳቢ ከአቶ ታምራት አስፋው ጋር መወያየት ላይ ሳለሁ ነበር ባለፈው ጽሑፌን ያቋረጥኩት። የማህበሩ ሰብሳቢ ባለ ሁለት እርከን ፎቅ በገቢ ምንጭነት ለመሥራት እንዳቀደ፤ የተለያዩና ተያያዥ አካላትን በር እንዳንኳኳ ነገረኝ፡፡ በተለይ ከሃይማኖት ድርጅቶች ጋር በጥብቅ…
Saturday, 21 September 2013 10:28

የአዳማ ጉዞ ማስታወሻ!

Written by
Rate this item
(7 votes)
ማህደረ-ማህበራት “አንኳኩ ይከፈትላችኋል … ” “ኧረ ናዝሬት ናዝሬት፤ ረባዳው መሬት ታበቅያለሽ አሉ፣ ሸጋ እንደ ሠንበሌጥ” መምህር ምፅላለ-ድንግል ሙሉነህ የዛሬው ትረካዬን እንደ መግቢያ ቁጠሩት፡፡ ሰሞኑን የተዟዟርኩት ደብረዘይት፣ አዳማ፣ እና አዋሳ ከዚያም ሻሸመኔ (አጄ) ነው፡፡ እንደተለመደው መንገድ ላይ ያጋጠመኝን ሁነት፣ ሰው፣ ተውኔትና…
Saturday, 21 September 2013 10:34

የ‘ፌስቡክ’ ነገር…

Written by
Rate this item
(10 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…‘የፌስቡክ ሪቮሉሽን’ በአጠቃላይ ‘ፍሬንድ በፍሬንድ’ አደረገን አይደል! ወዳጅ እያጣን በእድርና እቁብ እንኳን መግባት ያቃተን ሁሉ ዕድሜ ለ‘ፌስቡክ’! ለምሳሌ አንዳንዱ፣ የሰፈሩ ህዝብ ሁሉ ልጆቹን ከእሱ ጋር እንዳይገጥሙ ስሙ እየተጠቀሰ ማስጠንቀቂያ የሚሰጥበት አይነት አለላችሁ፡፡ “አንተ ልጅ ከእሱ ጋር ትገጥምና ነግሬያለሁ።…
Rate this item
(7 votes)
2005 ሊገባ ሁለት ቀን ሲቀረው ነው፤ ጳጉሜ 3 ቀን 2004 ዓ.ም፡፡ ጊዜው ወደ አስር ሰዓት ገደማ ይሆናል፡፡ የቢሮ ስራዬን አጠናቅቄ ለበዓል ዝግጅት ወደ ቤቴ በመጓዝ ላይ ነበርኩ፡፡ ከ22 በታክሲ ተሳፍሬ ፒያሳ ደረስኩኝ፡፡ ወደ ሰፈሬ የሚወስደኝን ታክሲ ለመያዝ “መኮንን ባር” ፊት…
Monday, 16 September 2013 07:56

‘ልብ የመግዣ’ ዓመት…

Written by
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ከዘመን ዘመን በሰላም፣ በጤናና በደስታ አሸጋገራችሁማ! (መባል ሰላለበት ነው እንጂ…አለ አይደል… “ሰላም ሲኖረን፣ ጤና ስንሆን፣ ደስ ሲለን የት ያየኸውን ነው!” ምናምን የሚል ጥያቄ ቢመጣ አስቸጋሪ ይሆናል፡፡)እናላችሁ…ይኸው ‘ተሸጋርናል’…ቢያንስ፣ ቢያንስ ግድግዳችን ላይ ያለውን ‘አሮጌ’ ቀን መቁጠሪያ በአዲስ እንለውጣለን፡፡ ማንም መጥቶ…