ባህል
ወ/ሮ ውድነሽ መልከ መልካምና የደስደስ ያላት፤ ሳቂታና ተጫዋች ናት። በልጅነቷ ገበያ ላይ ከተዋወቀችዉ ጓደኛዋ ጋር ትዳር መስርታ አንድ ልጅ አፍርተዋል። ከእለታት በአንዱ ቀን ጨለማ ለብርሃን ስፍራዉን ሲለቅ ተነስታ ለባለቤቷ ቁርስ ታዘጋጃለች። ባለቤቷ ደግሞ ቀን ለሚሰራቸዉ ስራዎች የሚያስፈልጉትን ነገሮች ካዘጋጀች በኋላ…
Read 2611 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለዳግማይ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁማ!ስሙኝማ… ‘ቺክን’ እንኳን በአቅሟ “ሦስት መቶ ሀምሳ ብር!” የዘንድሮውማ በዛና ግራ አጋባን፡፡ እኔ የምለው…እንዴት ነው እዚህ አገር ነገሩ ሁሉ መላ ቅጡ እንዲህ የጠፋው! ‘ቺክን’ እንኳን በአቅሟ “ሦስት መቶ ሀምሳ ብር!”እኔ የምለው… የማይጨምር ምንም ነገር ላይኖር…
Read 3488 times
Published in
ባህል
የአገራችንን የኢኮኖሚ እድገት የሚያበስሩ ዜናዎችን በየግዜው በሚዲያ እንሰማለን፡፡ ሆስፒታሎች፤ ፋብሪካዎች፤ ት/ቤቶች፤ ድልድዮች ወዘተ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶች መንግስት መስራቱን በሰማሁ ቁጥር የላቀ ደስታ ይሰማኛል፤ እሰየው! ብራቮ ኢትዮጵያ እላለሁ፡፡ እነዚህ መሰረተ ልማቶች ሰፋ ባለ እቅድ፤ ብዙ ልፋትና የህዝብ ገንዘብ ፈሶባቸው ለህዝብ አገልግሎት…
Read 2839 times
Published in
ባህል
በአፍሪካ ለሚነሱ የሰላምና የፀጥታ ጉዳዮች የተቀናጀ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የተጠንቀቅ ሃይል ማቋቋሚያ አዋጅ እንዲሁም የዲፕሎማቲክና የሰርቪስ ፓስፖርት ለያዙ ዜጐች የቻይና ቪዛን የሚያስቀር አዋጅን ጨምሮ ሌሎች ስድስት አዋጆች ፀድቀዋል፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 24 ቀን 2007 ዓ.ም ካፀደቃቸው አዋጆች መካከል…
Read 2607 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ!ቀለልና ዘና ያለ፣ በሦስተኛው ቀን የማያነጫንጭና ከራስና ከሌሎች ጋር የማያጣላ በዓል ይሁንልንማ! ኑሮን የማያስጠላ የበዓል ሰሞን ያድርግልንማ! የምር ግን በዓል ስንቀበል እንዴት እንደሆነ ልብ ብላችሁልኛል? በቃ ምን አለፋችሁ…ድፍን አገር በቁመትም ይሁን በክብደት ቅደም ተከተል ተሰልፎ…
Read 4737 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁማ!እንኳንም ለሆሳእና አደረሳችሁማ!እንግዲህ የሠርጉም ወቅት እንደገና ደረሰ አይደል! ለሙሽሮች ቢኖርም ባይኖርም መልካም ‘አከንባሎ ሰበራ’ ይሁንላችሁማ! መመኘትን ማን አየብን! እሷዬዋ…“ታውቃለህ፣ አንተን ያገባሁ ጊዜ ደደብ ነበርኩ…” ስትለው፤ እሱዬው ምን ቢላት ጥሩ ነው… “እኔ ፍቅር ይዞኝ ስለነበር ደደብነትሽ አልታየኝም ነበር” ብሏት እርፍ!…
Read 3108 times
Published in
ባህል