ባህል
የሰላም ስምምነቱ ህገ መንግስታዊ ስርአቱንና ብሄራዊ ጥቅማችንን ባስከበረ መልኩ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ስምምነቱ መንግስት ካስቀመጠው አቅጣጫ ጋር የተጣጣመ፣ የመላ ህዝባችንን ፍላጎት የሚያሟላ፣ ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥና የትግራይን ህዝብ መሠረታዊ ችግሮች የሚፈታ ነው። ወደዚህ ድል የደረስነው መላው የፀጥታና የደህንነት ሃይሎቻችን በከፈሉት መስዋእትነትና…
Read 1478 times
Published in
ባህል
ሀገር እንጠብቅ ህዝብን እናገልግል ያሉ፣ ቀን ገበሬ ማታ ደግሞ ጠባቂ ሆነው ለሃያ አመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የኖሩ፣ ሃሩሩ አቃጠለኝ በቃኝ፣ ብርዱ አቆረፈደኝ ይቅርብኝ ሳይሉ፣ ሌትና ቀን፣ በጋና ክረምት፣ ቆላና ደጋ እያሉ ስለሀገር መስዋዕትነት የከፈሉ፣ ስለህዝብ የተንገላቱ፣ ስለኢትዮጵያ የደከሙ የሰሜን እዝ…
Read 1400 times
Published in
ባህል
“--እሺ ቆይ አየርላንድ ምን አደረግናት! (ኸረ የሰው ስም አይደለም! ሀገር ነች፡፡) አማሪካን ምን አደረግናት!.... አውሮፓ ህብረት የሚባሉትን ምን አደረግናቸው! ይፈቀድልንና አንድ ነገር እንበል...ክፉ የሚያስቡብን ሁሉ ጦሳችንን ይዘው ጥርግ ይበሉ! (አሀ...በሆዳችን ይዘን እንፈንዳ እንዴ!)---” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው... አሁንም ማታ፣ ማታ “ለአንቺም…
Read 1525 times
Published in
ባህል
Saturday, 29 October 2022 12:40
“ሰው የተፈጠረው እንደ ሳዲዮ ማኔ በማህበረሰቡ ውስጥ ለመመላለስ ነው”
Written by Administrator
“...ዛሬ ግን በእግር ኳስ ባገኘሁት ገቢ ህዝቤን መርዳት እችላለሁ። ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችን ገንብቻለሁ ፣ በከፋ ድህነት ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች ልብስ፣ ጫማ፣ ምግብ አቀርባለሁ ። በተጨማሪም፣ በጣም ድሃ በሆነ የሴኔጋል ክልል ውስጥ ላሉ ሰዎች ሁሉ በወር 70 ዩሮ እሰጣለሁ። “ከወደ ጥቁሮቹ…
Read 1761 times
Published in
ባህል
በታላቅዋ ብሪታንያ መዲና ለንደን ላይ ሲኖሩ፣ ሰላሣ ዓመታትን ያስቆጠሩትና ሰሞኑን በብሪታንያ ዓለምአቀፍ መገናኛ ብዙኃን BBC ከፍተኛ እውቅናን ያገኙት አቶ ምንተስኖት መንገሻ፤ ሰሞኑን በአዉሮጳ በተለይም በብሪታንያ ጋዜጦችና ብዙኃን መገናኛዎች እየቀረቡ ተሞክሯቸውን እያጋሩ ነው። ይህን ነገር ለመታወቅ ብለው እንዳልሰሩትም ይናገራሉ።በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመምህርነት…
Read 1526 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ፣ በግለሰብ ደረጃ ስናወራ እንኳን እኮ አስቸጋሪ እየሆነ ነው፡፡ አሀ...ከምንም ጋር ያልተያያዘ፣ “ከጀርባ የሆነ ሴራ አለበት፣” ምናምን ለማለት እንኳን ዕድል የማይሰጥ የራሳችሁን ሀሳብ መስጠት አስቸጋሪ ሆኗል፡፡ ወይም እኮ የሆነ ነገር ሲነግሩን...አለ አይደል...“እዚህ ላይ የአንተን…
Read 1405 times
Published in
ባህል