ባህል
“በአዘቦት ተርፎ ያልተጠራቀመውበፋሲካው ከየት ይገኛል?”እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ!!ሦስት ምሳሌያዊ አነጋገሮች አሉ፤ ፋሲካን ተገን አድርገው ወደኛ ሲመጡ ያገኘኋቸው፡፡ ሌሎች ተረቶች ሊኖሩም ላይኖሩም ይችላሉ፡፡ “አንዳንዴ እንዲህ ነው” አለ ዘፋኝ! አለምን እጃችን ላይ ካለው አንፃር ብቻ እንመዝን ዘንድ የተገደድን ፍጡሮች ነና! ደግሞስ እጃችን…
Read 4181 times
Published in
ባህል
“አሁን ያለው የመገናኛ ብዙኃን ይዘትና ቅርጽ እንዲፈጠር ተግቶ የሰራው መንግስት መሆኑንጸሃፊው አላስተዋሉም፣ ወይም ሆን ብለው ጆሮ ዳባ ልበስ ብለውታል፡፡----” የዛሬ ሁለት ሳምንት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የሚያዝያ 1 ዕትም፣ ያ ገርሰው ጥበቡ የተባሉ ጸሃፊ፣ በኢቢኤስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ የሰነዘሩትን ትችት አነበብኩት፡፡…
Read 5429 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ምስኪኗ ሀበሻ በተራዋ አቤቱታዋን ይዛ ወደ አንድዬ ሄዳለች፡፡ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ…አንድዬ፡— ይሄን ድምጽ አውቀዋለሁ ልበል!ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ ምስኪኗ ሀበሻ ነኝ…አንድዬ፡— ምስኪኗ ሀበሻ! አሁን አስታወስኩኝ፡፡ምስኪኗ ሀበሻ፡— አንድዬ ረስቼሻለሁ እንዳትለኝ!አንድዬ፡— ብረሳሽ ምን ይገርማል! ደግሞ ይቺ ማናት ብዬ ግራ ቢገባኝ ምን ይገርማል!ምስኪኗ…
Read 5561 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እግዚአብሔር መጀመሪያ ዓዳምን ፈጠረ፡፡ ከዚያም በደንብ አየውና ምን አለ መሰላችሁ…“ከዚሀ የተሻለ ፍጡርስ መፍጠር እችላለሁ…” አለና ሔዋንን ፈጠረ፡፡ ቂ…ቂ…ቂ…ስሙኝማ…የምር ግን ዘንድሮ የአኳኋናችንን ነገር ስናይ… አለ አይደል… “ምናልባት ከሁለቱም የተሻለ ፍጡር መፍጠር አይችልም ነበር!” ልንል ምንም አልቀረን! ከዚህ በፊት ያወራናት ነገር…
Read 4478 times
Published in
ባህል
“ደገፍ ብሎ የሚያለቅስበት ትከሻ የሚያገኝ የታደለ ነው”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሙዝ ነጋዴው ገበያ ቀዝቅዞበታል፡፡ እናላችሁ… በአጠገቡ ታልፍ የነበረች አንዲትን ሴትን “እንዴት ያለ ጣት የሚያስቆረጥም ሙዝ መሰለሽ!” እያለ ሊያባብላት ይሞክራል፡፡ እሷም ሙዝ የምትገዛበት ገንዘብ እንደሌላት ትነግረዋለች። እሱም “ግዴለም ቀስ ብለሽ ትከፍይኛለሽ፣” ይላታል። እሷ…
Read 6041 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… እነኚህ ፈረንጆቹ ጭራሽ “ደስተኛ አይደላችሁም...” ይሉናል! መቶ ምናምነኛ! ያውም ከምትታመሰው ሶማሊያ ብሰን አረፍን!እኔ የምለው…ቆይ ይሄ ሁሉ ባቡር፣ ይሄ ሁሉ ቀለበት መንገድ፣ ይሄ ሁሉ ኮንዶሚኒየም፣ ይሄ ሁሉ ባለመስታወት ህንጻ፣ ይሄ ሁሉ ቢራ ምናምን እያለን እንዴት ነው ደስተኞች አይደላችሁም…
Read 5502 times
Published in
ባህል