ባህል

Saturday, 14 June 2014 12:04

የኢትዮጵያ ታሪክ

Written by
Rate this item
(9 votes)
...በዚያም ወራት ደጃች ብሩ፤ ጭልጋ አርባ አምባ ታስሮ ሳለ፣ ሚሽቱ ወይዘሮ የውብዳር ከእልፍኝ አሽከሮቿ አንዱን መልምላ ውሽማ አበጅታ ነበረ፡፡ ይህን ነገር ደጃች ብሩ በሰማ ጊዜ አዘነ፡፡ በበገና እንዲህ ብሎ አለቀሰ፡፡ ...“መከራን በሰው ላይ እንዲያ ሳቀለው፣ምንኛ ከባድ ነው እኔ ብይዘው፡፡ መከራ…
Rate this item
(0 votes)
የዛሬ 30 ዓመት 4ሺ ቤተ እስራኤላውያን በሱዳን በረሃ አልቀዋል ባለፈው ወር ግንቦት 20 የደርግ ሥርዓት የተገረሰሰበትና የፖለቲካ ስርዓቱ የተለወጠበት 23ኛ ዓመት ብዙ ሺ የአዲስ አበባ ነዋሪ በታደመበት በስቴዲየም ተከብሯል፡፡ በዚሁ ቀን በእስራኤል ኢየሩሳሌም ውስጥም ቤተ እስራኤላውያን ዕለቱን አክብረውት ውለዋል፡፡ በእርግጥ…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ሰኔ ቀደመ ሰኞ ተከተለ! ለነገሩ ‘ሰኔና ሰኞ’ በቋሚነት ከገጠመ ስንት ጊዜያችን!ስሙኝማ…በታሪካዊቷና ‘ታሪከኛዋ’ ከተማችን አንድ ክፍል ነው አሉ፡፡ እናላችሁ… ዕድሜያቸው ወርቅ ኢዮቤልዩን ‘አስከንድቶ’ ያለፈ ሴቶች (ቤተሰብና ሥራ ያላቸው!) በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በአካባቢው ዘንጠው ይቆማሉ አሉ፡፡ እና ‘ፒክ የሚያደርጓቸው’ ደግሞ… አለ…
Rate this item
(0 votes)
የአውራምባ ማህበረሰብ የተመሰረተበት 42ኛ ዓመት ከሰኔ 1 ጀምሮ ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ገነት ሆቴል በድምቀት ይከበራል፡፡ ለሶስት ቀናት “ቱሪዝም ለተሻለች ኢትዮጵያና ለአለም አቀፍ መግባባት” የሚለውን መሪ ቃል በማንገብ የሚከበረው በአል ሰኔ 1 ቀን በማርሽ ባንድ በመታጀብ የመክፈቻ ስነ-ስርአቱ የሚከናወን ሲሆን…
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ከረማችሁሳ!ዘንድሮስ ለጉዴ ቁመቴ ረዘመያም አገር ያም አገር ይታየኝ ጀመረ፣ይሉ ነበሩ አያቶቻችን፡፡ እንዴት አሪፍ አባባል ነች!! ልክ አሁን ላለንበት ጊዜ ‘በልክ የተሠራች’ አትመስልም! እንዲሁ ነው የዘንድሮ ነገራችን… አለ አይደል… ‘ከመሬት ተነስቶ’ “ያም አገር፣ ያም አገር ይታየኝ ጀመረ…” የሚለው ቁጥር እየበዛ…
Saturday, 24 May 2014 14:30

የጎንደር ገጠመኞቼ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ክፍል ሁለት “አቅላይ ሰፈር”፤ “ቋያ” “እሳቱ ሰ” እና “ቤርሙዳ” ውድ አንባቢያን:- ባለፈው ሳምንት ጽሁፌ ለመስክ ሥራ ወደ ጎንደር በተጓዝኩ ጊዘዜ ያስደመሙኝን ገጠመኞችና ስለደብረ ታቦር ከተማ አንዳንድ ነገሮችን ጣጥፌ የነበረ ሲሆን በዛሬው ጽሁፌ ቀጣዩን ክፍል አስነብባችኋለሁ፡፡ ወደ ፍሬ ነገሬ ከመግባቴ በፊት…