ጥበብ
የመሀመድ እንድሪስ ‹‹ከምሽት እስከ ጎሕ›› ግጥም ከማርክሳውያኑ ዕይታና ከታሪክ እውቀት አንጻር ሲመረመር... “ከምሽት እስከ ጎሕ” (1958 ዓ.ም.) የሚለው ግጥም የተወሰደው፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ1993 ዓ.ም. የ50ኛ ዓመቱን ክብረ በዓል ምክኒያት በማድረግ፣ የኮሌጅ ቀን ግጥሞች በሚል ርዕስ ካሳተመው የግጥም መድበል ነው፡፡…
Read 2773 times
Published in
ጥበብ
ላለፉት 15 አመታት በፊልም ሙያ ላይ የተሰማራው ቴዎድሮስ ተሾመ፤ በፊልም ፅሁፍ ደራሲነት፣ በተዋናይነት፣ በዳሬክተርነትና በፕሮዲዩሰርነትም ሰርቷል፡፡ በሙያ ዘመኑ አምስት ፊልሞችን ሰርቶ ለእይታ ያበቃው አርቲስቱ፤ ስድስተኛውን ፊልሙን “ሦስት ማዕዘን” በሚል ርዕስ የሰራ ሲሆን የነገ ሳምንት ሐምሌ 21 ያስመርቃል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ…
Read 3965 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 20 July 2013 11:54
‹‹Tower in the Sky›› እና ‹‹ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ››
Written by አንተነህ ተስፋዬ ለማ
አዳም ረታ እና ሕይወት ተፈራ መንገዳቸው (ታሪካቸው) ገጥሞ (ተገጣጥሞ) አየዋለሁ፡፡ አንዱ ላንዱ ምስክር የቆሙ ይመስል . . . . በዘመን ባሕር ላይ የቁዘማ ታንኳቸውን ወደኋላ ይቀዝፋሉ፡፡ ሁለቱ ደራሲያን የዚያን ዘመን እና የዚያን ትውልድ ግብር እና ገቢር በየፊናቸው ከትበውታል፡፡ ሕይወት Tower…
Read 3018 times
Published in
ጥበብ
ከአዘጋጁ በደራሲና ጋዜጠኛ ዓለማየሁ ገላጋይ ሃሳብ ጠንሳሽነትና አርታኢነት፣ 30 የጥበብ ባለሙያዎች በደራሲ ስብሐት ገ/እግዚብሄር ህይወትና የድርሰት ሥራዎች ዙርያ የፃፉትን ፅሁፎች የያዘ “መልክአ ስብሃት” የተሰኘ መፅሃፍ ባለፈው ሰኞ በእቴጌ ጣይቱ ሆቴል ተመርቋል፡፡ በመፅሃፉ ላይ አስተያየት ወይም ሂስ በቅርቡ እንደምናስነብብ እየገለፅን እስከዛው…
Read 2521 times
Published in
ጥበብ
ከአስራ አምስት ዓመት በፊት ወደ ሙዚቃ ሙያ የገባው ድምፃዊ ሸዋንዳኝ ኃይሉ፣ ባለፈው ሳምንት “ስጦታሽ” የተሰኘውን ሁለተኛ አልበሙን ለአድማጭ ጆሮ አድርሷል፡፡ “ስቅ አለኝ” በተባለው የመጀመርያ ስራው ከህዝብ ጋር የተዋወቀው አርቲስቱ፤ እ.ኤ.አ በ2004 ዓ.ም በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው “ኮራ” የሙዚቃ ውድድር ላይ እጩ…
Read 5271 times
Published in
ጥበብ
ሼልፍ አለችኝ፡፡ “አለኝ” ብዬ የምተማመንባት አይደለችም፡፡ እንደ አቅሚቲ የተወሰኑ መጽሐፍት ሰባስቤ ሰካክቼባታለሁ፡፡ ከኑሮ እና ከሌላ አልባሌ ግራ መጋባት የተረፈኝ ገንዘብ ሲኖር አይኔን የሳበውን የመጽሐፍ ሽፋን ተመርኩዤ እገዛና እጨምርባታለሁ፡፡ እንደ ሁላችሁም፤ እኔም የሽፋን አምልኮ ተከታይ ነኝ፡፡ የሰበሰብኳቸው መጽሐፍ ከሁለት የቋንቋ አቅጣጫ…
Read 3372 times
Published in
ጥበብ