ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
”--ደራሲው ዝም ብለው አንድን ተረት ተርተው ሲያበቁ፣ በደፈናው በባዶ ወግ ብቻ አይሞሉንም፡፡ እውነቱ ከተረቱ አመዝኖ ውስጣችን እንዲቀር የሚሄዱበት ርቀት ረጅም ነው፡፡ ተረቶቻቸው ከንቱ አስተሳሰቦችን ሰብረው፣ ወንዝ እማያሻግሩ ትብታቦችን በጣጥሰው ለመውጣት እንዲሁም ለማሳመን በእጅጉ የሚጥሩ ናቸው፡፡ ጎጂ ልማድን ዘበት ለማድረግ አያንቀላፉም፡፡--”…
Saturday, 29 July 2023 11:26

ከራስህ ጀምር!

Written by
Rate this item
(0 votes)
 በዌስት ሚኒስትር አቤይ፣ በአንድ የአንጀሊካን ጳጳስ መቃብር ላይ ተከታዮ ሃሳብ ሰፍሯል፡፡ ወጣትና ነፃ ሳለሁ፣ ምናቤ ገደብ አልነበረውም፤ ዓለምን ስለመለወጥም አልም ነበር፡፡ ዕድሜዬ እየገፋና ብልህ እየሆንኩ ስመጣ፣ ዓለም እንደማይለወጥ ተገነዘብኩ፡፡ እናም እይታዬን አጥብቤ፣ አገሬን ብቻ ለመለወጥ ወሰንኩኝ፡፡ እሱም ግን አልሆነም፡፡ የዕድሜዬ…
Rate this item
(2 votes)
“--ቀን መኝታዬ ላይ እውልና ማታ ነው የማነበው፡፡ ጀምበር ከጠለቀች በኋላ ቁጭ ብዬ በየዕለቱ የሚወጡትን ጋዜጦች አነባለሁ። አንድ ወዳጄ አለ በእድሜም ይበልጠኛል። ጤና ስላለው ካዛንቺስ አካባቢ ወጣ ብሎ አንዱ ጥግ ቁጭ ብሎ አላፊ አግዳሚውን ሲያይ ይውላል፤ አሁን እርሱን ሳስብ ያንን እድል…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹ . . .ወንድዬ ዓሊን በአማርኛ የሥነ ግጥም ባህል ውስጥ ልዩ ያደርጉታል ብዬ ከማምንባቸው ገጽታዎች አንዱ ምስሎቹን የሚጠልቅባቸው ባህሮች አያሌነት ነው። ከጸጋዬ ገብረ መድኅን፣ ከሰሎሞን ዴሬሳና ከዮሐንስ አድማሱ በስተቀር በሌሎች ገጣሚዎቻችን እምብዛም የማይታየውን ዛሬን ከነገ፣ እንዲሁም ዱሮና ዘንድሮን የማተረጓጎም ጥበብ…
Rate this item
(3 votes)
”--በየቀኑ የሚፈበረኩ ዘር ወለድ ወሬዎች ለትዳር መናጋት፣ ለአእምሮ ዕድገት ፀር ሆነዋል። በኢኮኖሚ አለመመጣጠን፣ ከማህበራዊ ተሳትፎዎች መገለል(ቢካተቱም የጎሪጥ መተያየት) እየተበራከት ነው። በዚች ቆራጣ ጽሑፍ ይኼን በየሰው ልብ የገባ የዘር ቁርሾ ማከም ይከብዳል። ቢሆንም ሰው ከታሪክ ካልተማረ፣ እየሆነ ካለው ነገር የተሻለውን ካልወሰደ...አጨራረሱ…
Sunday, 09 July 2023 17:36

«ከጂ’ራትም የለው»

Written by
Rate this item
(4 votes)
 ጠባብ የመተላለፊያ መንገዱ ጠመዝማዛና ዘላለማዊ ይመስላል። በመተላለፊያው ውስጥ የሚያስተጋባውን ደካማ የውሃ ድምፅ እሰማለሁ።ድምጹን ተከትዬ ወደ አንድ ትንሽ የከርሰ ምድር ወንዝ ደረስኩ።.ከመሬት በታች ወደሆነው ወንዝ ዘልቄ በመግባት ፈጣን ጅረት ወደ ታች እንዲወስደኝ ፈቀድኩ። ወንዙ በዋሻው ግድግዳ ላይ አልፎ አልፎ የተሰቀሉ ችቦዎች…
Page 11 of 249