ጥበብ
ከአዘጋጁ:- ውድ አንባብያን፤ በዚህ አምድ በአንጋፋው ደራሲ ስብሃት ገ/እግዚአብሔር የአፃፃፍ ዘዬ የተኳሉ ጥበባዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ እንዲሁም ፍልስፍናዊ መጣጥፎችና ወጐች ይስተናገዳሉ፡፡ እግረመንገዳችንንም ዕውቁን የብዕር ሰው ስብአት ለአብን እየዘከርን፡፡ ለአምዱ የሚመጥኑ ጽሑፎችን ብትልኩልን ሚዛን ላይ እያወጣን እንደየሁኔታውና አግባቡ እናስተናግዳለን፡፡ ዶክተር ሳሙኤል ጆንሰንና…
Read 1459 times
Published in
ጥበብ
ሰሞኑን የታዋቂው ደራሲና ፈላስፋ ስብሐት ገ/እግዚአብሔርን ሕልፈተ ሕይወት ተከትሎ (ነፍስ ይማር ብያለሁ) ሚዲያው ሁሉ ስለ ሕይወት ታሪኩ፤ ስለስራዎቹና ስለፈላስፋው እያወራና እየጻፈ ባለበት በአሁኑ ሰሞን የሁኔታዎች መገጣጠም የሰመረለት አንድ ፊልም የመዲናዋ ሲኒማ ቤቶችን የተቆጣጠረ ይመስላል፡፡ “መፈንቅለ ሴቶች” ደራሲውና ሌሎች ታዋቂ ኮሜዲያን…
Read 2132 times
Published in
ጥበብ
በቅርቡ አንድ ቱባ የመንግስት ባለስልጣን “የሁለት ምርጫዎች ወግ” የሚል ቱባ መጽሐፍ ጽፈዋል - የታዋቂውን እንግሊዛዊ ደራሲ ቻርለስ ዲከንስን እውቅ መጽሐፍ “A Tale of Two Cities” ወይም “የሁለት ከተሞች ወግ” ርዕስን በመዋስ፡፡ እኔም የዚህን እውቅ መጽሐፍ ርዕስ ተውሼ፣ ይችን ሀይ ባይ…
Read 2427 times
Published in
ጥበብ
“በቅሎሽ ተቃጠለብሽ ማለትን ሰማሁ፡፡ አንቺ ግን መቼም አትወጅም፡፡ በቅሎዬ ተቃጠለብኝ ብለሽ ሳትልኪብኝ ቀረሽ፡፡ የአፈ ንጉሥ ነሲቡ በቅሎም ተቃጥሏል የሚሄድበት በቅሎ አጥቶ እየታዘለ ቢመጣልኝ እወድ ነበር፡፡ አሁንም እርጥባን ማለፊያ በቅሎ ሰድጀልሻለሁ፡፡ ለአፈ ንጉሥ ነሲቡ ያዋስሽው እንደሆነ እንኳን በቅሎዋን አገርሽንም እነቅልሻለሁ፡፡ ኮርቻ…
Read 2421 times
Published in
ጥበብ
ኢትዮጵያ ሰሞኑን ካጣቻቸው ጽኑ አገር ወዳድ ምሁር ልጆችዋ አንዱ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር ነው፡፡ ስብሃት ደራሲ፣ ጋዜጠኛ፣ በንባብ ብዙ ዕውቀት ያካበተ፣ ለዕውቀት የኖረ፣ በጽሑፎቹ አያሌ አዳዲስ ትምህርቶችንና ዕውነቶችን በሰላ ብዕር የሚገልጽ ሰው ነበር፡፡ በንባብ ያከበተው ዕውቀት ወጣቱን ብቻ ሳይሆን እንማር ካልን በርሱ…
Read 2157 times
Published in
ጥበብ
ጾታዊ ጥቃት ማለት ማንኛውም በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውን የስርዓተ ጾታ ያልተማከለ (የኃይል/የስልጣን) ግንኙነት በመመርኮዝ በሌላው ላይ የሚደርስ ጉዳት/ጥቃት ወይም ማስፈራራት ነው፡፡ በርካታ አዋቂ ሴቶችና ሴት ሕጻናት የጸታ መድልዎ በሚደረግባቸው ማህበረሰቦች ውስጥ የሚገኙ ከመሆናቸው የተነሳ በአብዛኛው በእነሱ ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ወይም የሃይል…
Read 2628 times
Published in
ጥበብ