ጥበብ

Rate this item
(9 votes)
“The Old Man and The Sea” የገናናው አሜሪካዊ ደራሲ ኸርነስት ሄሚንግዌይ ዝነኛ ስራ ነው፡፡ አንብበን ተደንቀን በልባችን የያዝነው እንዳለ ሆኖ፣ የዘመነኞቹን ሀያሲያን አንጀት አርስ ውዳሴም አድምጠናል፡፡ “ከጽሁፉ አንድ ቃል ቢወጣ ወይም ቢቀየር ኖሮ፣ ጠቅላላ ድርሰቱ ሌላ መልክ ይኖረው ነበር!” በእኛ…
Monday, 16 September 2013 08:21

ጥበብ (ዘ -ፍጥረት)

Written by
Rate this item
(7 votes)
ጥሩ የጥበብ ፈጠራ ምን አይነት ነው? መካሪ ነው፤ ዘካሪ፣ አስተማሪ፣ ህይወትን የሚያሳይ መነጽር ነው፡፡ እነዚህ ሁሉ የዋህ አስተያየቶች ናቸው፡፡ ምንድነው የዳንስ ትርጉም?...ሰው ሲደንስ ተደስቶ ነው ለማለት አይቻልም፡፡ በለቅሶም ሙሾ ሲያወጣ ይጨፍራል፡፡ ደረቱን እየመታ፡፡ ለዚህ ነው ለውበት ሀሊዮት ልናገኝ የማንችለው፡፡ ታሪክ…
Rate this item
(6 votes)
“እወድሃለሁ” የአስቴር አዲስ አልበም ወጣየታዋቂዋ ድምፃዊ አስቴር አወቀ “እወድሃለሁ” የተሰኘ አዲስ አልበም ሰኞ ዕለት ለገበያ ቀረበ፡፡ አስራ ሁለት ዘፈኖች የያዘው አልበም፤ የድምፃዊቷ ድርጅት በሆነው ካቡ ሪከርድስ ኤክስኩዩቲቭ ፕሮዲዩሰር የተሰራ ሲሆን የሚያከፋፍለው ኤሌክትራ ሙዚቃ ቤት ነው፡፡የአብዛኛዎቹ ዘፈኖች ግጥም እና ዜማ ደራሲ…
Rate this item
(5 votes)
በ40 ዎቹ መጨረሻ ዕድሜዋ ላይ የምትገኘው አንጋፋዋ ድምፃዊ ሐመልማል አባተ፤ ሰሞኑን ዘጠነኛ አልበሟን ለጆሮ አብቅታለች፡፡ በአዲሱ አልበሟ ምን አዲስ ነገር ይዛ መጣች? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ሰላም ገረመው ከሐመልማል አባተ ጋር ተከታዩን ቃለምልልስ አድርጋለች፡፡ ብዙ ጊዜ አልበም የምታወጪው የበአላት ሰሞን ነው፡፡…
Saturday, 07 September 2013 11:24

የጉድ አውደ አመቶች!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አዲሱ አመት ከእሳት ጋር ሳይሆን ከሳቅ ጋር ----ድንገተኛ ጩኸት… ያልተጠበቀ ዋይታ… ድብልቅልቅ ያለ እሪታ…በ1997 ዓ.ም ወርሃ ጥር፡፡ ከወሩ ሌሊቶች በአንደኛዋ፡፡መነሻው ያልታወቀ ጉድ፣ በእኩለ ሌሊት ከተፍ ብሎ የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢን አናወጠው። በእንቅልፍ እረፍትን ሊጎናጸፍ ወደየአልጋው የገባው፣ በየዶርሙና በየላይብረሪው መሽጎ ደብተሩ…
Rate this item
(1 Vote)
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ለዚህ ስላበቃኝ ልዩ ትዝታ አለኝ*እነፕሮፌሰር መስፍንና ፕሮፌሰር አስራት ደንበኞቼ ነበሩ*የጋዜጣ አዟሪነት ሥራዬ አንባቢ እንድሆን አድርጎኛል ከሊስትሮነት አንስቶ ሲዲ እስከማዞር ሥራ ላይ የተሰማራው ወጣት ተስፋዬ ፈጠነ፤ ለበርካታ ዓመታት ጋዜጣ ሲያዟር እነ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያምና ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ደንበኞቹ…