ጥበብ
ረቡዕ ማታ በዛሚ 90.7 ኤፍ ኤም ሬዲዮ ላይ “አርቲስት ፈለቀ አበበ አረፈ” በሚል በስህተት በተነበበ ዜና እረፍት ምክንያት አርቲስቱ፣ ቤተሰቦቹ፣ጓደኞቹና አድናቂዎቹ እስከ ሀሙስ እለት ተረብሸው ነበር፡፡ በርካቶች ዜናውን ባለማመን ነገሩን ለማረጋገጥ አርቲስት ፈለቀ አበበ ተንቀሳቃሽ ስልክ ላይ ሲደውሉ ማምሸታቸውንና መዋላቸውን…
Read 4131 times
Published in
ጥበብ
“አፍሪካዊ ማንነት ሳይፈጠር አፍሪካዊ ፍልስፍና የለም” አቶ ደረጀ ሕብስቱ፤ ታህሣሥ 12 ቀን 2006 ዓ.ም በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ “የአውሮጳ ፈላስፋዎችን የሚተቸው ኢትዮጵያዊ ፈላስፋ!” በሚል ርእስ ባቀረቡት ፅሑፍ፤ ፕሮፌሠር ፀናይ ሠረቀብርሀን በአፍሪካዊ ፍልስፍና አስፈላጊነት ላይ የሚያራምዱትን አቋም አስነብበውናል፡፡ የጽሑፌ ዓላማ ለፕሮፌሠሩ…
Read 2865 times
Published in
ጥበብ
ዛሬ በህይወታችን ውስጥ የአውሮጳ አስተሳሰብና ቁሳቁስ በፈቃዳችንም ይሁን ያለፈቃዳችን ወሳኝ አካላት ስለመሆናቸው የማንክደው እና የማናስተባብለው ደረቅ እውነታ ነው። ምንም እንኳ ሳይንሱ እንደሚለው የሰው ዘር መገኛው እኛ ብንሆንም መንግስታዊ ሥርዓትን በመጀመር ታሪካዊ ቅድሚያ ቢኖረንም ይህንን የበላይነት የአስተሳሰብ ብልጫ በማሳየት በዓለም ላይ…
Read 2820 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 11 January 2014 11:56
ክፍል ሦስት ከባለፈው እትም የቀጠለ………… የግል ንግድ ተቋማት ማህበራዊ ሃላፊነትና የህጻናት ጥቅም
Written by Administrator
ሶስተኛው መርህ የንግድ ተቋማት ለወጣት ሰራተኞች፣ ለወላጆች እንዲሁም ለተንከባካቢዎቻቸው ምቹ የሆነና አቅምን ያገናዘበ የስራ አከባቢን መፍጠር እንዳለባቸው ያትታል፡፡ ሰነዱ እንደሚያስረዳው ወጣት ሰራተኞች ስንል በህግ ለስራ ከተፈቀደው ዝቅተኛ የእድሜ ወሰን(14 አመት) የዘለሉና በገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ ተሰማርተው የሚገኙትን ነው ፡፡ የእነዚህ…
Read 1554 times
Published in
ጥበብ
“ቅኔን ሳያውቁ ቅኔን መፍታት ታላቅ ድፍረት”በሚል ርእስ ለቀረበ ትችት የተሰጠ መልስ በሌላ የወረቀት ሥራ ብዙ ጊዜ ስለምጠመድ አልፎ አልፎ ካልሆነ በስተቀር ጋዜጣዎችን የማንበብ የዳበረ ልምድ የለኝም፡፡ ታኅሣሥ 19 ቀን 2006 ዓ. ም የወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ስምህ ተጠቅሷልና ተመልከተው…
Read 4220 times
Published in
ጥበብ
Sunday, 05 January 2014 00:00
የአፍሪካ 100 ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች ታወቁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ53ኛ ደረጃ ይዟል
Written by Administrator
የአፍሪካ 100 ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች ሰሞኑን ይፋ የተደረጉ ሲሆን የደቡብ አፍሪካዎቹ - ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሳውዝ አፍሪካ፣ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኬፕታውንና ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ስቴሌንቦስች ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ያለውን ደረጃ እንደወሰዱ “ፎር አይሲዩ” የተባለው ተቋም አስታወቀ፡፡የታንዛኒያው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዳሬሰላም በአራተኛነት ጣልቃ ቢገባባቸውም፣ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ…
Read 1777 times
Published in
ጥበብ