ጥበብ
42 ዓመት በመጽሐፍ ንግድ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ንባብን በማበረታታት አስተዋጽኦ አድርገዋል ያላቸውን ተቋማትና ግለሰቦች ግንቦት 4 ቀን 2004 ዓ.ም በጣይቱ ሆቴል ባሰናዳው መድረክ ሠርተፊኬት በመስጠት አመስግኗል፡፡ መጽሐፍ በመሸጥ ሥራ ከ40 ዓመት በላይ አገልግሎት በመስጠት ተሸላሚ ከሆኑት አንዱ አቶ ይለማ በረካ…
Read 5246 times
Published in
ጥበብ
በጣም ለረጅም ዘመን … ማስታወስ እስከሚችልበት ጊዜ … ሁሌ ለመሞት ሲዘጋጅ … ለመሞት ሲጓጓ ነው የቆየው፡፡ የሚያውቀውን እየጠላ ለማያውቀው ሲጐመጅ ራሱን አጥብቆ ጠይቆ አያውቅም፡፡ “ለምን … ለምንድነው ለመሞት የምትፈልገው?” ልጅ እያለ መሞት የሚፈልገው የሂሳብ አስተማሪ በእየቀኑ ስለሚገርፉት … ከሳቸው ዱላ…
Read 5272 times
Published in
ጥበብ
ህዝቡን ማን መምራት አለበት? ለሚለው ጥያቄ መልሱ አስቀድሞ ተሰጥቷል አይደል?...እኔ በመልሱ ላይ ተጨማሪ መልስ ለመስጠት ነው ዛሬየመጣሁት፡፡ መልሱ ህዝቡን የሚወክለው፣ በህዝቡ ምርጫ የተመረጠው…ህዝቡን የሆነው ግለሰብ ነው፡፡ ወይንም ፓርቲ፡፡ ጥያቄው ህዝቡ ማን ነው የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ በተመለሰው መልስ ላይ ተጨማሪ መልስ…
Read 3888 times
Published in
ጥበብ
የለሰለሰ ኢትዮጵያዊ መልክና ህብረ ብሔራዊ ዜማ፤ ከዛሬ በላይ ነገ ከነገ ወዲያ ሲሰሙት እያሸተ፤ እየጐመራ ውስጥን በሀሴት እየኮረኮረ የሚሄድ - የቴዲ አዲሱ አልበም!ከዜማው ግጥሙ፣ ከግጥሙ ቅንብሩ፣ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል እድሜና ፆታ ሳይለይ የሚያግባባ፣ የሚገባ፣ ታሪክን ከባህል አጣምሮ ከትልቁ የህይወት ክብ ውስጥ…
Read 3852 times
Published in
ጥበብ
ከደስታ ተክለ ወልድ ዘሃገረ ወግዳ፤ የፊደሉ ተራ አቡጊዳ “ከግዕዝና ካማርኛ ህግ ውጪ ተፅፎ የመጣውን ሁሉ አልቀበልም” በዓሉ ግርማ በመስከረም ወር 1962 ዓ.ም ታትሞ ለሚወጣው መነን መፅሔት አንጋፋውን የአማርኛ ቋንቋ ጠቢብ እንግዳ ለማድረግ ቀጠሮ ተቀብሏል፡፡ ልክ በሰዓቱ በቀጠሮው ስፍራ ሲደርስ የ68…
Read 18422 times
Published in
ጥበብ
ቅድመ ታሪክ ከተሞችን ወንዶች ይሠሯቸዋል (ይመሠርቷቸዋል) ሴቶች ይነግሱባቸዋል … አልያም ይገዙባቸዋል፡፡ ወንዶች ቤቶችን ይሠራሉ፤ በድንጋይ… በጠጠር… በሾህ… በአሸዋ… ሴቶች ያስውቡታል…ቤቶች በሴቶች ይደምቃሉ፤ ቤቶች በሴቶች ይዋባሉ፤ በሸክላ… በሰፌድ… ወንዶች ብረትን ይገዛሉ፤ ሴቶች ብልሃትን ያመጣሉ፤ አንዳንዴ ግን (ለምን አንዳንዴ አብዛኛውን ጊዜ ግን)…
Read 4329 times
Published in
ጥበብ