ላንተና ላንቺ
Saturday, 26 March 2016 11:56
ኤችአይቪ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ መከላከል፣ መቋረጥ የሌለበት ሥራ ነው
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ኤችአይቪ ኤይድስ በእርግዝና፣ በምጥ፣ በወሊድ እና ጡት በማጥባት ወቅት ከእናት ወደ ልጅ ሊተላለፍ ይችላል። ሚችል ሲሆን ይህንን ለመከላከል የሚሰሩ ስራዎች Prevention of Mother to Child Transmission of HIV (PMTCT) ማለት መጠሪያ ነው። ኤችአይቪ በደምዋ ውስጥ ያላት ሴት በእርግዝና ወቅት ምንም…
Read 3342 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከብረት የተሰራ የእርግዝና መከላከያ ዶ/ር ኃ/ጊዮርጊስ አውላቸው ከላይ የምትመለከቱት ፎቶ ጥንት ሴቶች ተገደው በመደፈር እንዳያረግዙ የሚጠቀሙበት የእርግዝና መከላከያ ነበር፡፡የተለያዩ ጥናቶች እንደሚያስረዱት ረዘም ካለው ጊዜ ጀምሮ እናቶች እርግዝናን ለመከላከል የተለያዩ መንገዶችን ይሞክሩ ነበር፡፡ ከእንስሳት የሚወገድ ቆሻሻን (poop) ጨምሮ መርዛማ ነገሮችን እስከመጠጣት…
Read 102540 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...ትዝ ይለኛል። አንዲት ጉዋደኛዬ የመጀመሪያ ልጅዋን እርጉዝ ሆና ሳለች በአጠገቡዋ ድመት አትደርስም ነበር። ለምንድነው ? ብዬ ስጠይቃት ድመትም ሆነች ውሻ በአጠገቤ አላስደርስም። ምክንያቱም በሽታ የሚያስይዙኝ ይመስለኛል...ትል ነበር። እኔ ግን ከድመት ጋር በጣም ቅርብ የሆነ አኑዋኑዋር ስለምኖር የምትለኝን ነገር አልሰማም ነበር።…
Read 4153 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 27 February 2016 12:30
“ ... በአለም... 303.000/እናቶች በየአመቱ ይሞታሉ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ከ2015-2030/ የእናቶች ሞት ከ1000/በሕይወት ከሚወለዱ 70/እንዲሆን አለም አቀፍ ስምምነት ተደርሶአል፡፡ የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 24ተኛውን አመታዊ ጉባኤ በውጭው አቆጣጠር ፌብረዋሪ 16 እና 17/20016/ ማለትም የካቲት 8/እና 9/2008 ዓ/ም በአዲስ አበባ ሒልተን ሆል አካሂዶአል፡፡ የጉባኤው መሪ ቃልም ከምእተ አመቱ የልማት…
Read 1542 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደውጭው አቆጣጠር ፌብረዋሪ 16 -17/20016 በአዲስ አበባ ሒልተን ሆል የተካሄደው የ ኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG አመታዊ ጉባኤ መሪ ቃል (From MDG to SDG reinvigorating ) ከምእተ አመቱ የልማት ግብ ወደ ዘለቄታዊ የልማት ግብ በሚደረገው ሽግግር የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን…
Read 1763 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ ብዙ ህዝብ ከሚቆጠርባቸው አገራት በ2/ተኛ ደረጃ የምትገኝ አገር ናት። የወሊድ መጠኑ በአንድ ሴት 4.1/ ሲሆን የእናቶች ሞት መጠን ደግሞ በ1000/ በሕይወት ከሚወለዱ ሕጻናት 420/መሆኑን ሰነዶች ያረጋግጣሉ። በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኞቹ እናቶች ልጆቻ ቸውን የሚወልዱት በቤታቸው ሲሆን ወደሕክምና ተቋም…
Read 2189 times
Published in
ላንተና ላንቺ