ላንተና ላንቺ
የአለም ጤና ድርጅት እንዳወጣው መረጃ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከJanuary 2020 እስከ April 2022 ድረስ 469,979 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 7,508 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ እስከ ማርች 22 ድረስ 29,373,478 የሚሆኑ ሰዎች ክትባት ወስደዋል፡፡ የአለም የጤና ድርጅት እንደገለጸው…
Read 10656 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ገና የተወለዱ ጨቅላዎችን በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤ ሳምንታት እና ወራት ምን ያህል መጠን በምን ያህል ፍጥነት ማጥባት እንደሚገባ CDC ለንባብ ያለውን እነሆ ታነቡ ዘንድ ጋብዘናል፡፡ በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤እናትየው ወይንም ቤተሰብ ስለልጆቻቸው እድገት ምን ያህል የጡት ወተት መስጠት እንዳለባቸው ካላወቁ የህጻናት ሐኪሞችን ወይንም ነርሶችን…
Read 11280 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…በእድሜዬ መግፋት እና በእንቅስቃሴዬ ምክንያት የማይገረሙ ሰዎች የሉም፡፡ እኔ ደግሞ እድሜዬ ገና 75 (ሰባ አምስት) ስለሆነ ለማርጀት ትንሽ ይቀረኛል ብዬ አስባለሁ፡፡ ምክንያቴ ደግሞ ጤናማ መሆኔ ነው፡፡ ታዲያ ከቤተሰቤም ይሁን ከውጭ ያሉ ሰዎች እንደዚህ ጤናማ ለመሆን አንቺ ምን ምክንያት አለሽ ብለው…
Read 11503 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት እትም በእርግዝናና ከወሊድ በሁዋላ የሚከሰትን ድብርት ምክንያትንና ምልክቶቹን የጠቆመ ጽሁፍ ዶ/ር ያየህይራድ ቅጣውን ምንጭ አድርገን ለንባብ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በዚህ እትምም ዶ/ር ያየህይራድ በተለይም ከአእምሮ ሕመም ጋር በተያያዘ ያጋሩንን ነጥብ ታነቡ ዘንድ እነሆ ብለናል፡፡ ወደነጥቦቹ ከማምራታችን በፊት ግን የአንዲትን…
Read 11708 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም ሴቶች በእርግዝናቸው ወይንም ከወሊድ በሁዋላ ስለሚገጥማቸው የመንፈስ ጭንቀት ወይንም ድብርት እና ሊወስዱ ስለሚችሉት እርምጃ አስቀድሞ ምን ማወቅ ይገባል የሚለውን ከባለሙያ ያገኘነውን መልስ ለንባብ ብለናል፡፡ ባለሙያው ዶ/ር ያየህይራድ አየለ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ናቸው፡፡ ከወሊድ በኋላ (unipolar) ዋና ድብርትከወሊድ በኋላ…
Read 11502 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በ2018 የወጣው የአለም የስነህዝብ ዳታ እንደሚያስረዳው በአለምአቀፍ ደረጃ የወሊድ መጠን በእያንዳንዱዋ ሴት 2.4 ልጅ መሆኑ ተመዝግቦአል፡፡ ይህ ማለት ከዛሬ 20 ወይንም 30 አመት ገደማ ጋር ሲነጻጸር በአለም ላይ አብዛኛዎች ሴቶች የሚወልዱትን ልጅ መጠን እያሳነሱ መምጣታቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በእርግጥ ይህ መጠን…
Read 11469 times
Published in
ላንተና ላንቺ