ላንተና ላንቺ
በአዲስ አበባ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ማርች 23 እና 24/ በምህጻረ FIGO የተሰኘው አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት በ8ኛው አህጉራዊ ስብሰባው ጥንቃቄ የጎደለው ጽንስ ማቋረጥን በመከላከል ረገድ ምን ገጽታ አለ ወደፊትስ ምን መደረግ ይገባዋል የሚል ውይይት በአዲስ አበባ አድርጎ ነበር፡፡ በዚህ…
Read 4317 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በመራቢያ አካላት ላይ የሚከሰቱ ኢንፌክሽኖች እንዲሁም ኤችአይቪን ጨምሮ በግብረ ስጋ ግንኙነት አማካኝነት የሚተላለፉ የተለያዩ የአባላዘር በሽታዎች ሰፊውን የስነተዋልዶ ጤና ችግር ይሸፍናሉ፡፡ በየአመቱ በአለማችን ላይ ቁጥራቸው 500/ ሚሊዮን የሚገመት ሰዎች በጎኖሪያ፣ ሲፊሊስ እንዲሁም ትራይኮሞኒያሲስ በሚባሉ በግብረስጋ ግንኙነት አማካኝነት በሚተላለፉ የአባለዘር በሽታዎች…
Read 10678 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአለም የጤና ድርጅት ባወጣው መረጃ በአለማችን ላይ እድሜያቸው ከ15-49 የሆነ 340/ ሚሊዮን ሰዎች በመራቢያ አካላት ኢንፌክሽን እንዲሁም በተለያዩ የአባላዘር በሽታዎች እንደሚያዙ ቁሟል። ይህ የመራቢያ አካላት ኢንፌክሽን እንደኛ ባሉ ታዳጊ ሀገራት ትልቁን ቁጥር የሚሸፍን የስነተዋልዶ ጤና ችግር እንደሆነም በተለያየ ግዜ የሚወጡ…
Read 30351 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ተከታዩ ገጠመኝ በቤተዛታ ሆስፒታል (አዲስ አበባ ለገሀር) ያገኘናት እናት ገጠመኝ ነው፡፡ “...የእርግዝና ክትትል ለማድረግ ወደ ሆስፒታል ስሄድ በመጀመሪያ የተነገረኝ የኤችአይቪ ቫይረስ በደሜ ውስጥ መኖር ያለመኖሩን ማረጋጋጥ እንደሚገባኝ ነበር። ሐኪሞቹ ሲነግሩኝ እንደከባድ ነገር አልቆጠርኩትም፡፡ ምንም ችግር የለም ...እሺ... በማለት ምርመራውን አደረግሁ።…
Read 3440 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በርካታ እናቶች በተለይም አዲስ ወላድ እናቶች የአመጋገብ ስርአታቸው ጡት በማጥባት ግዜ ስለሚኖረው ተፅእኖ ሰፊ እውቀት የላቸውም፡፡ ከወሊድ በኋላ ቀድሞ የምንመገበውን የምግብ አይነት ሙሉ በሙሉ መቀየር አስፈላጊ ባይሆንም የሚከተሉት ነጥቦች ላይ ትኩረት ማድረግ አስፈላጊ ነው፡- የተመጣጠነ ምግብ መመገብ የእናት ጡት ወተትን…
Read 19908 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ሶስት ልጆችን ወልጃለሁ ነገር ግን ይህ ችግር የገጠመኝ የመጀመሪያ ልጄን ስወልድ ነው፡፡ በጣም ነበር የምጨናነቀው፣ በጣም ነበር የሚያመኝ ምኔን እንደሚያመኝ ግን አላውቀውም ነበር እና ለእራሴ በማይገባኝ ሁኔታ ነበር ይህ ችግር የጠፈጠረብኝ። በጣም እጨናነቃለሁ፣ በጣም እራሴን ያመኛል፣ ምግብ አልበላም ወልጄ በተነሳሁበት…
Read 6913 times
Published in
ላንተና ላንቺ