ላንተና ላንቺ
“...የማስታውሰው የአንዲት እናት ሁኔታ አለ፡፡ ሴትየዋ የደረሰች እርጉዝ ነች፡፡ በድንገት ያንቀጠቅጣታል፡፡ ቤተሰብም ወደ ጸበል እንውሰድ ብሎ ሲሰናዳ በድንገት ደም በልብሱዋ ላይ ይመለከታሉ፡፡ አ...አ...ይ ... እንግዲህ መጀመሪያ ወደሐኪም ትሂድና ከዚያ በሁዋላ ባይሆን ወደ ጸበል ትሄዳለች በሚል ተስማምተው ወደሐኪም ቤት ሲያመጡአት ነገሩ…
Read 3153 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም ለአንባቢዎች ያልነው ትዳርን ጠንከር ባለ መንፈስ ለመምራት የሚያስችሉ የስነ ልቡና ምሁራን የሚመክሩዋቸውን ነጥቦች ከተለያዩ መረጃዎች በማሰባሰብ ነው፡፡ በትዳር መካከል አለመግባባትን ሊፈጥሩ የሚችሉ አንዳንድ ነጥቦችንና በፍቅር ዙሪያ ለጠቅላላ እውቀት የሚረዱ ሀሳቦችን ለንባብ እነሆ እንላለን፡፡ ምንጮቻችን Bob Strauss እና Laura…
Read 10227 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የስነተዋልዶ ጤና አካላት ከሚባሉት መካከል አንዱ ጡት ነው፡፡ የጡትን ጤናማነት በተመለከተ የተለያየ ባርይ ያለው ህመም ሊከሰት የሚችል ሲሆን ካንሰር ግን አስከፊው ነው፡፡ በጡት ካንሰር ከመያዝ አስቀድሞ ሰዎች በፍጥነት እርምጃ መውሰድ ካልቻሉ እና የንንሰር ህመሙ ከተስፋፋ እስከሕልፈት የሚያደርስ መሆኑ እሙን ነው፡፡…
Read 5219 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከወሊድ በሁዋላ ደም መፍሰስ (Postpartum hemorrhage - PPH) የሚባለው ትክክለኛው መጠኑ በ24 ሰአት ጊዜ ውስጥ እስከ 500/ ሚሊ ሊትር ሲሆን ነው፡፡ ይህ በአብዛኛው የተለመደ ተፈጥሮአዊ ሂደት ሲሆን ከዚህ ባለፈ ግን ከፍተኛ እና የሚያሰጋ ወይንም ደግሞ ብዙም ጉዳት የማያደርስ ተብሎ የሚገመት…
Read 7267 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ESOG፤ 20ኛ አመታዊ ጉባኤ፡ ጥር 18-19/2004 (Jan 27-28 /20012) ኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር መሑሀ 20ኛውን አመታዊ ጉባኤ በትግራይ ክልላዊ መስተዳድር በመቀሌ ከተማ በሚገኘው የሰማእታት መታሰቢያ አዳራሽ አካሂዶአል፡፡የኢሶግን 20ኛውን አመታዊ ጉባኤ በንግግር የከፈቱት የክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ አባይ ወልዱ ናቸው፡፡ በጉባኤው…
Read 2642 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ ውስጥ ፡- በዚህ አመት ወደ 2.9 ሚሊዮን የሚሆኑ እናቶች እርግዝና ላይ እንደሚሆኑ ይጠበቃል፡፡ ወደ 90.000 የሚሆኑት ኤችአይቪ በደማቸው ውስጥ የሚገኝ ናቸው ተብሎ ይገመታል፡፡ በዚህ አመት ወደ 14.000 የሚሆኑ ሕጻናት ኤችአይቪ ቫይረስ ከእናታቸው ይወርሳሉ የሚል ግምት አለ ፡፡ “በአለም ላይ…
Read 3334 times
Published in
ላንተና ላንቺ