ላንተና ላንቺ
ጋብቻ በመፍረሱ ምክንያት የሚያስከትለው የጤና፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ችግር ምን መልክ አለው? በሚል ለዚህ እትም ለንባብ ያልነው ጠበቃና የህግ አማካሪ የሆኑትን አቶ አበበ አሳመረ የገለጹትንና የአንዲት እናትን ታማኝነት ነው። አቶ አበበ የባልና ሚስት አለመግባባትና የፍቺ ምክንያቶች የሚል መጽሐፍም በ2007 አሳትመዋል። አቶ…
Read 5466 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንዲት ሴት ስታረግዝ በተለይም የእንግዴ ልጅ ከሚባለው ጋር በተያያዘ አዳዲስ ሆርሞኖች ስለሚመረቱ በሁሉም የሰውነትዋ ክፍሎች ላይ አዳዲስ ለውጦች ይታያሉ። ዶ/ር ድልአየሁ በቀለ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ መምህርና የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ለዚህ እትም እንደገለጹት ለእርጉዝ ሴት የአካል ለውጥ…
Read 8084 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያም ይሁን በሌሎች አገሮች ቅድመ እርግዝና የጤና ምርመራ አልተለመደም። ለዚህ እንደ አንድ ምክንያት የሚቆጠረው ደግሞ ቅድመ እርግዝና ምርመራ ሊደረግ ይገባዋል የሚለው እውቀት በብዙዎች ዘንድ አለመኖሩ ነው። ዶ/ር ድልአየሁ በቀለ የ ጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት ዶ/ር ድልአየሁ በቀለ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል…
Read 3824 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው እትም ስለወር አበባ መዘግየት መምጣትና መቅረት በሚመለከት አንዳንድ ነጥቦችን አንስተን ከዶ/ር ሙስጠፋ ነጋሽ ያገኘነውን ማብራሪያ ለአንባቢ ማለታችን ይታወሳል። ከወር አበባ ጋር በተያያዘ ያለውን ጠቃሚ ነገር ዶ/ር ሙስጠፋ ነጋሽ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ኮሌጅ መምህርና የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት የሆኑት ለዚህ…
Read 40049 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ድብርት በእድሜ በጾታ ወይንም በተለየ ሁኔታ የሚከሰት ሳይሆን በሁሉም ሰው ላይ ሊደርስ የሚችል ከአእምሮ ጭንቀት ጋር የተያያዘ ችግር ነው። ነገር ግን Postpartum የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል ከወሊድ በሁዋላ በሚለው ስለሚተረጎም (Postpartum Depression ) ይባላል። ዶ/ር ባልካቸው ንጋቱ የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስትአንዲት…
Read 2482 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በርእስነት ያስቀመጥነው አባባል የዚህ አስተያየት አቅራቢ ነው፡፡ ይድረስ ለላንቺና ላንተ አምድ ዝግጅት ብለው ያደረሱን አስተያየት ከዚህ የሚከተለው ነው፡፡“ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ‘በህብረተሰብ’ አምድ ላይ ‘ፅንስ ማስወረድ ጥርስ የመንቀል ያህል ቀሏል’ በሚል ርዕስ ስለፅንስ ማቋረጥ ፅሁፍ…
Read 14334 times
Published in
ላንተና ላንቺ