ላንተና ላንቺ
“...ማንኛዋም እናት አደጋ ውስጥ እንዳለች ማሰብ ያስፈልጋል...” “...ከተወሰኑ አመታት በፊት ነው ...ወሬው በአዲስ አበባ ከተማ የተሰማው፡፡ በጊዜው በመገናኛ ብዙሀንም ተደምጦአል... ሲሉ አንድ ተሳታፊያችን የሚከተለውን መልእክት አድርሰውናል፡፡” “...ሁኔታው ያጋጠመው ምናልባትም የዛሬ 15/ አመት ገደማ ሊሆን ይችላል፡፡ አንዲት እናት በምጥ ተይዛ በየሆስፒታሉ…
Read 2180 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ኤችአይቪ ኤይድስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ በተለያዩ መስተዳድሮች አዲስ አበባን ጨምሮ ከተወሰኑ የግል የህክምና ተቋማት ጋር ይሰራል፡፡ ከመስተዳድር አካላቱም በአማራው ክልል የደብረማርቆስን እና ባህርዳርን እንቅስቃሴ በመመልከት ከፊሉን ከአንድ ሳምንት በፊት በወጣው እትም ያስ ነበብን ሲሆን ዛሬ…
Read 2237 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 07 December 2013 11:13
“...ከቫይረሱ ነጻ የሆነ ትውልድን ለማፍራት ኃላፊነትን መጋራት
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ (ከኢሶግ)
ሁሉም እርግዝና የተፈለገ መሆን አለበት፡፡ሁሉም እርጉዞች በሰለጠነ የሰው ኃይል ሊወልዱ ይገባል፡፡ሁሉም ጨቅላ ሕጻናት በህክምና ባለሙያ ሊወለዱ ይገባል፡፡ ሁሉም ሴቶች በራሳቸውም ይሁን በልጆቻቸው ጤና ላይ ..በእርግዝና ፣መውለድ እና ከወሊድ በሁዋላ.. ችግር ሲገጥማቸው በስራ ላይ ያለ እና የተሟላ አገልግሎት የሚሰጥ የህክምና ተቋም…
Read 3719 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደ ኤሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2007 ተሸሽሎ የወጣው ከእናት ወደ ልጅ የሚተላለፈውን ኤችአይቪ ቫይረስ ለመግታት የሚያስችለው መመሪያ እንደሚገልጸው ስርጭቱ በጊዜው በብሄራዊ ደረጃ 2.1% ሲሆን በከተማ 7.7% እና በገጠር ደግሞ 0.9% ይገመታል፡፡ 977.394/ ያህል ሰዎች በኢትዮጵያ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖሩም የተሸሻለው መመሪያ የሚያመለክት ሲሆን…
Read 2131 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት እትም ለንባብ ያልነው ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው የሚሰጠውን የህግ፣ የማህበራዊና ስነልቡና እንዲሁም የሕክምና አገልግሎት በአገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ በሆነ አወቃቀር እና መመሪያ እንዲሰጥ የሚያስችል መመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት መደረጉን ለንባብ ማለታችን ይታወሳል፡፡ በዚህም ስብሰባ ላይ በተደረሰው ስምምነት መሰረት…
Read 1867 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እ.ኤ.አ ኦክቶቨር 17/20013 በኢትዮጵያ ደግሞ ጥቅምት 7/2006 ዓ/ም ጾታን መሰረት ባደረገ ጥቃት ምክንያት ለሚደርሱ የአካል፣ የስነልቡና ፣የህግና የጤና ችግሮች በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ማእከል ተመሳሳይ አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል አንድ ወጥ መመሪያ በማስ ፈለጉ በተዘጋጀው ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጎአል፡፡ በኢፊድሪ ጤና…
Read 4384 times
Published in
ላንተና ላንቺ