ላንተና ላንቺ
Saturday, 10 September 2022 20:59
እንኩዋን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ፡፡ እንኩዋን ለ 2 ሺህ 15 ዓመተ ምህረት በሰላምና በጤና አደረሳችሁ
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
መጪው ዘመን የሰላም……….የጤና………..የእድገት……….እንዲሆን የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG ይመኛል የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ትብብር እንደ ውጭው አቆጣጠር በ1992 ዓ.ም የተቋ ቋመ ማህበር ነው፡፡ ማህበሩ ሲቋቋምም አላማው አድርጎ የተነሳው የእናቶችን እና ጨቅላዎችን ጤንነት እና ሕይወት ለማዳን…
Read 10453 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት አንድ ሰው ወይም ጥንዶች በሚመሰርቱት ወይም በመሰረቱት ቤተሰብ ውስጥ ልጆች መቼ፣ ስንት፣ በምን ያህል የጊዜ ልዩነት መውለድ እንደሚፈልጉ እና ካልተፈለገ እርግዝና ለመከላከል ምን አይነት የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት[አማራጮች] መጠቀም እንዳለባቸው የሚወስኑበት[የሚያቅዱበት] ሂደት ነው። በኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ እናቶች…
Read 11430 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢንጀንደር ኼልዝ የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከሚሰራቸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ውስጥ ወጣቶች ስለ ስነተዋልዶ ጤና ግንዛቤ እንዲኖራቸውና በተለይም ሴት ወጣቶች የተለ ያዩ ድጋፎችን እንዲያገኙ የሚያደርግበት አሰራር ያለው መሆኑን ባለፈው እትማችን ለንባብ ብለናል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘም በአዳማ ፕሮ ጀክቱ ከሚተገበርባቸው ትምህርት ቤቶች…
Read 11288 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢንጀንደር ኄልዝ የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከሚሰራቸው የተለያዩ ስራዎች አንዱ የወጣቶችን የስነ ተዋልዶ ጤና ማበልጸግ በሚል ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም በአራዳ ክፍለ ከተማ ላይ እየተተገበረ ያለው ስራ ተጠቃሽ ነው፡፡ በዋናነትም ስምንት ትምህርት ቤቶች ላይ ማለትም ሶስት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት…
Read 11300 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የጡት ማጥባትን ሳምንት ምክንያት በማድረግ የጀመርነው እትም በዛሬው የማይመከሩ አመጋ ገቦች ይጠ ናቀቃል፡፡ ባለፈው ሳምንት ለንባብ ያልነው የሚያጠቡ እናቶች የምግብ ፍላጎት በምን መንገድ መሟላት እንደሚገባው የጠቆምንበት ነበር፡፡ በቀጥታ ወደማይመከሩት ምግቦች ከመሻገራችን በፊት ስለጠቃሚ ምግቦች ለትውስታ እናስነብባችሁ፡፡ የእናት ጡት ማጥባትን በሚመለከት…
Read 6560 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“የስነተዋልዶ ጤና ላይ ምን እየተሰራ ይገኛል” በማለት ወደ አዲስ አበባ ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ሴቶች እና ህጻናት ቢሮ እንዲሁም ጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል አምርተናል። በተጨማሪም በመኖሪያ ቤት፣ ት/ቤት እና የንግድ ተቋማት ያገኘናቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ልምዳቸውን…
Read 12357 times
Published in
ላንተና ላንቺ