Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ላንተና ላንቺ

Rate this item
(1 Vote)
የአለም የጤና ድርጅትና ዩኒሴፍ ባወጡት መረጃ እንደተጠቆመው በአለም አቀፍ ደረጃ ከአምስት አመት በታች ያሉ ሕጻናት ሞት ፡- እ.አ.አ. በ1999 ዓ/ም 12 ሚሊየን ይጠጋ ነበር፡፡ እ.አ.አ. በ2010 ዓ/ም ወደ 7.6 ሚሊዮን ዝቅ ብሎአል፡፡ ንጽህናን በመጠበቅ በአለም አቀፍ ደረጃ በአመት ውስጥ የአንድ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው እትም ዘላቂ የቤተሰብ እቅድ አገልግሎትን በሚመለከት የወንዶች ተሳትፎ ምን ይመስላል በሚል ለንባብ ያልነውን መሰረት በማድረግ ላንቺና ላንተ በሚለው ድህረገጽ የተወሰኑ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ ጥያቄዎቹን ተባባሪ አዘጋጅዋ አዲስ አለም ብርሀኔ ለባለሙያ በማቅረብ እና በተለያዩ የጥናት ወረቀቶች በመታገዝ ለመላው አንባቢ ይድረስ ብላለች፡፡
Rate this item
(0 votes)
በአለም አዲስ በኤችአይቪ ቫይረስ ከሚያዙ ሰባት ሰዎች አንዱ ቫይረሱ ከእናት ወደልጅ በመተላለፍ ነው፡፡ በአለም ከኤችአይቪ ቫይረስ ጋር ከሚኖሩ እናቶች 114,000 ሕጻናት ከቫይረሱ ነጻ ሆነው የመወለድ እድል ገጥሞአቸዋል፡፡(centers for disease control and prevention (CDC)ህዳር 21 (December 1st ) የአለም ኤይድስ ቀን…
Saturday, 03 December 2011 08:22

“ጤነኛ እናት... ጤነኛ ጨቅላ...”

Written by
Rate this item
(0 votes)
በታዳጊ አገሮች በአሁኑ ጊዜ የህጻናትና እናቶች ሞት የመቀነስ ሁኔታ እያሳየ ቢሆንም ከሚመዘገቡት የህጻናት የሞት ቁጥሮች 40 ያህሉ ከአምስት አመት በታች ያሉ ሕጻናት ናቸው፡ ከምእተ አመቱ የልማት ግቦች መካከል የእናቶችንና የህጻናቱን ሞት መቀነስ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን ይህንንም ለማሳካት አገሮች ያላሰለሰ ጥረት…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ኤችአይቪ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ ለማድረግ የሚያስችለውን የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ በሚመለከት ከግል የጤና ተቋማቱ ጋር በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ይህንኑ ፕሮጀክት በሚመለከት እንቅስቃሴውን ለመገምገም አመታዊ ስብሰባውን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ጥቅምት 25/04 አካሂዶአል፡ በፕሮጀክቱ ስብሰባ አዳራሽ በተደረገው…
Rate this item
(0 votes)
“አንዲት እናት ከወለደች በሁዋላ ልጅዋን ለተወሰኑ ወራት ጡት ብቻ የማጥባት የውዴታ ግዴታ አለባት፡፡፡ እኔ በእርግጥ የወለድኩት አንድ ልጅ ነው፡፡ ነገር ግን የአንዱን ልጄን ጡት የመጥባት ፍላጎት ሳስተውለው የወለድኩት መንታ ቢሆን ኖሮ እንዴት አደርግ ነበር ? የሚል ጥያቄ ሁልጊዜ ለእራሴ አነሳለሁ፡፡…