Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ላንተና ላንቺ

Rate this item
(0 votes)
Bonding... ማለት ቅርበትን መፍጠር/ መተሳሰር/ መጣመር ...ወዘተ ሲሆን በዚህ እትም ለንባብ ያቀረብነው በተለይም በወላጆች እና በልጆች መካከል አያደገ እየተለመደ ሊመጣ የሚገባውን ከፍተኛ የመጣመር/ የመቆራኘት ስሜትን የሚመለከት ነው፡፡ መረጃው Larissa Hirsch ከተባሉ የህክምና ባለሙያ ድህረ ገጽ የተገኘ ነው፡፡ የወላጆችና የልጆች ጥምረት…
Rate this item
(1 Vote)
“...የማስታውሰው የአንዲት እናት ሁኔታ አለ፡፡ ሴትየዋ የደረሰች እርጉዝ ነች፡፡ በድንገት ያንቀጠቅጣታል፡፡ ቤተሰብም ወደ ጸበል እንውሰድ ብሎ ሲሰናዳ በድንገት ደም በልብሱዋ ላይ ይመለከታሉ፡፡ አ...አ...ይ ... እንግዲህ መጀመሪያ ወደሐኪም ትሂድና ከዚያ በሁዋላ ባይሆን ወደ ጸበል ትሄዳለች በሚል ተስማምተው ወደሐኪም ቤት ሲያመጡአት ነገሩ…
Rate this item
(4 votes)
በዚህ እትም ለአንባቢዎች ያልነው ትዳርን ጠንከር ባለ መንፈስ ለመምራት የሚያስችሉ የስነ ልቡና ምሁራን የሚመክሩዋቸውን ነጥቦች ከተለያዩ መረጃዎች በማሰባሰብ ነው፡፡ በትዳር መካከል አለመግባባትን ሊፈጥሩ የሚችሉ አንዳንድ ነጥቦችንና በፍቅር ዙሪያ ለጠቅላላ እውቀት የሚረዱ ሀሳቦችን ለንባብ እነሆ እንላለን፡፡ ምንጮቻችን Bob Strauss እና Laura…
Rate this item
(2 votes)
የስነተዋልዶ ጤና አካላት ከሚባሉት መካከል አንዱ ጡት ነው፡፡ የጡትን ጤናማነት በተመለከተ የተለያየ ባርይ ያለው ህመም ሊከሰት የሚችል ሲሆን ካንሰር ግን አስከፊው ነው፡፡ በጡት ካንሰር ከመያዝ አስቀድሞ ሰዎች በፍጥነት እርምጃ መውሰድ ካልቻሉ እና የንንሰር ህመሙ ከተስፋፋ እስከሕልፈት የሚያደርስ መሆኑ እሙን ነው፡፡…
Rate this item
(2 votes)
ከወሊድ በሁዋላ ደም መፍሰስ (Postpartum hemorrhage - PPH) የሚባለው ትክክለኛው መጠኑ በ24 ሰአት ጊዜ ውስጥ እስከ 500/ ሚሊ ሊትር ሲሆን ነው፡፡ ይህ በአብዛኛው የተለመደ ተፈጥሮአዊ ሂደት ሲሆን ከዚህ ባለፈ ግን ከፍተኛ እና የሚያሰጋ ወይንም ደግሞ ብዙም ጉዳት የማያደርስ ተብሎ የሚገመት…
Rate this item
(0 votes)
ESOG፤ 20ኛ አመታዊ ጉባኤ፡ ጥር 18-19/2004 (Jan 27-28 /20012) ኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር መሑሀ 20ኛውን አመታዊ ጉባኤ በትግራይ ክልላዊ መስተዳድር በመቀሌ ከተማ በሚገኘው የሰማእታት መታሰቢያ አዳራሽ አካሂዶአል፡፡የኢሶግን 20ኛውን አመታዊ ጉባኤ በንግግር የከፈቱት የክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ አባይ ወልዱ ናቸው፡፡ በጉባኤው…