ላንተና ላንቺ

Rate this item
(1 Vote)
እኔ በስራው ላይ በቆየሁበት ዘመን ሶስት እህትማማቾች በአንድ ጊዜ በፊስቱላ ሕመም ወደ አዲስ አበባ መጥተው የታከሙ አውቃለሁ፡፡እናትና ልጅ በአንድ ጊዜ በፊስቱላ ሕመም ወደ አዲስ አበባ መጥተው የታከሙ አስታውሳለሁ።አባት የአስራ አራት አመት የፊስቱላ ታማሚ ልጁን ሊያሳክም መጥቶ ወደ አገሩ ተመልሶ የአስራ…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እ.ኢ.አ በ2023 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወሳል፡፡ ማህሩ በየአመቱ ጉባኤውን ሲያካሂድ በማህጸንና ጽንስ ህክምና ዙሪያ በጎ አስተዋጽኦ ላበረከቱና ረዥም አመት ላገለገሉ ሽልማትን ያበረክታል፡፡ ከዘንድሮዎቹ ተሸላሚዎች መካከል ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል አንዱዋ ነበሩ፡፡ ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል የጽንስ…
Rate this item
(0 votes)
 በህዝብ ማመላለሻ መኪና (ታክሲ) ውስጥ ከአሽከርካሪው አጠገብ ተቀምጫለው። በመኪናው የድምፅ ማጉያ ጆሮን በሚያስይዝ የድምፅ ከፍታ ራዲዮ ተከፍቷል። ከራዲዮው ውስጥ “የአደንዛዥ እፅ እና የአልኮል ሱስ ያለባችሁ እንዲሁም ሰውነታችሁ አስፈላጊውን ንጥረ ነገር ባለማግኘቱ ምክንያት የተጎዳችሁ....” የሚል ንግግር ወደ ጆሮዬ ገባ። ንግግሩ ገና…
Rate this item
(0 votes)
ማንኛውም ሰው በተለያየ ምክንያት ለጭንቀት እንደሚጋለጥ የተረጋገጠ ነው፡፡ ሴቶች ደግሞ ለየት የሚያደርጋቸው በተለይ በእርግዝናና በወሊድ ጊዜ ለጭንቀት ሊጋለጡ የሚችሉ መሆናቸው ነው። በተለይም በእርግዝና ላይ ያሉ ሴቶች ለጭንቀት የሚዳረጉባቸው ምክንያቶችን ምንነት ለእናንተ ለአድማጮቻችን ለማጋራት ስንል ከባለሙያ አስተያየት ተቀብዬ ለንባብ ብያለሁ፡፡ ባለሙያዋ…
Rate this item
(0 votes)
 ጡት ማጥባትን እንደ አንድ መተኪያ የሌለው ስራ እንመልከተው፡፡በአለም ላይ ወደ ግማሽ ቢሊዮን የሚሆኑ በስራ ላይ ያሉ እናቶች በአገራቸው ብሔራዊ ደረጃ አስፈላጊው የእናትነት እንክብካቤ አይደረግላቸውም፡፡ወይም መብት አይሰጣቸውም፡፡በአለም ላይ ወደ 20 ከመቶ የሚሆኑት ሀገራት ቀጣሪዎቹ ለተቀጣሪዎች በእናትነት ወቅት ጡት እንዲያጠቡ ክፍያቸው ሳይቋረጥ…
Rate this item
(0 votes)
 ጡት ማጥባትን እንደ አንድ መተኪያ የሌለው ስራ እንመልከተው፡፡በአለም ላይ ወደ ግማሽ ቢሊዮን የሚሆኑ በስራ ላይ ያሉ እናቶች በአገራቸው ብሔራዊ ደረጃ አስፈላጊው የእናትነት እንክብካቤ አይደረግላቸውም፡፡ወይም መብት አይሰጣቸውም፡፡በአለም ላይ ወደ 20 ከመቶ የሚሆኑት ሀገራት ቀጣሪዎቹ ለተቀጣሪዎች በእናትነት ወቅት ጡት እንዲያጠቡ ክፍያቸው ሳይቋረጥ…
Page 4 of 64