ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
በ6 ወር ውስጥ ግማሽ ቢ. ብር አሰባስቧል ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመውና ባፋይናንስ እጥረት ከህልማቸው ያልተገናኙ ኢትዮጵያውያንን ለማገዝ ያለመው የ”ራሚስ” ባንክ ለምስረታ የሚያበቃውን ሀብት አሰባስቦ ማጠናቀቁን አስታወቀ። ባንኩ፤ በቅርቡ ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን አዲስ መመሪያ ግማሽ ቢ. ብር በ6 ወር…
Rate this item
(0 votes)
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በ2 ቢ ብር ያስገነባነውና 37 ወለል ያለውን ግዙፍ ህንጻ ዛሬ ጠዋት የብሔራዊ ባንክ ገዢ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) እና ሌሎች የክብር እንግዶች በተገኙበት በድምቀት እንደሚመረቅ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች አስታወቁ፡፡ ከትላንት በስቲያ ሀሙስ ከሠዓት በኋላ በአዲሱ የባንክ ህንጻ የባንኩ…
Rate this item
(2 votes)
 ብዙ ወጣቶች ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ያለ ስራ ቁጭ የሚሉት ሀሳብ ስለማያፈልቁ፣ እውቀት ስለሌላቸው ወይም የስራ ፍላጎት ማጣትም አይደለም ይላሉ አንጋፋ የቢዝነስ ባለሙያዎች። ይልቁንም የእነዚህ ወጣቶች ትልቁ ፈተና ሀሳባቸውን እውን የሚያደርጉበት የመነሻ ካፒታል፣ የመስሪያ ቦታና የሚያማክራቸው ባለሙያ ማጣት እንጂ። ይህን በእጅጉ የተረዳው…
Rate this item
(2 votes)
 ቢጂአይ ኢትዮጵያ፤ በጉራጌ ዞን የጋሶሬ ቀፍ 1 እና 2 ከተማን የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ የሚስችል ድጋፍ አደረገ፡፡ድርጅቱ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ባለስልጣን ሆሳዕና ቅርንጫፍ ቢሮ የጋሶሬቀፍ 1 እና 2 ከተማ ነዋሪዎች ያለባቸውን የኤለክትሪክ ኃይል ችግር ለመቅረፍ የሚያስችልና ከ1500 በላይ አባውራዎችን…
Rate this item
(2 votes)
 ምርቶቹን ለተለያዩ የዓለም አገራት ገበያ እያቀረበ ነው “ኬር ኤዥ ኢትዮጵያ” የተሰኘው ቆዳ አምራች ድርጅት ምርቶቹን በስፋት ለማስተዋወቅ አለም አቀፍ ብራንድ አምባሳደር መሾሙን ገለፀ፡፡ባለፉት አምስት ዓመታት የቆዳ ውጤቶች በማምረት ለሀገር ውስጥና ለተለያዩ የዓለም አገራት ገበያ በማቅረብ በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ…
Rate this item
(0 votes)
የመጀመሪያዎቹን ምርቶች ለ250 የከተማ አርሶ አደሮች በስጦታ አበርክቷል ለም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጀነሬተር ሸልሟል አዲስ አበባ ተወልደው ባደጉት ሁለት ወጣቶች የተመሰረተውና 550 ሚ.ብር የወጣበት ማንቶ ኢንዱስትሪያል ግንባታው ተጠናቅቆ የከተማ ግብርና መሳሪያዎችን ማምረት ጀመረ፡፡ የመጀመሪያዎቹን ምርቶች አዲስ አበባ ለሚገኙ 250 የከተማ ግብርና…
Page 10 of 82