ንግድና ኢኮኖሚ
በክብር እንግድነት በተገኙት በምክትል ጠ/ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መስከረም 30 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ በድምቀት የተከፈተው 9ኛው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን ዛሬ ይዘጋል፡፡ በየትኛውም የአገር ዕድገት ኢኮኖሚ ላይ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ በጣም ከፍተኛ ነው ያሉት…
Read 1198 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 October 2018 11:06
ንግድ ባንክ ለኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች የቤት መሥሪያ ወይም መግዣ ብድር አዘጋጀ
Written by መንግስቱ አበበ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውጭ አገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የቤት መስሪያ ወይም መግዣ የብድር አገልግሎት ሊሰጥ ነው፡፡ ማንኛውም ዕድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ ዲያስፖራ የብድር ጥያቄ ማቅረብ የሚችል ሲሆን፣ ጥያቄውን ሲያቀርብ መሟላት የሚገባቸው የመመዘኛ ስምምነቶች እንዳሉ አስታውቋል፡፡ መመዘኛዎቹም፣ የመኖሪያ…
Read 4504 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትኤል አድቨርታይዚንግና ኮሙኒኬሽን ከቱርኩ ግዙፍ ዓለም አቀፍ የኤግዚቢሽንና ጉባኤ አዘጋጅ ኩባንያ ከላዲን ጋር በመተባበር፣ አዲስ አግሮ ፉድ የግብርና፣ የግብርና መሳሪያዎች፣ የምግብ ቴክኖሎጂዎችና የፓኬጂንግ ኤግዚቢሽን ለ6ኛ ጊዜ ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 3 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ከትናንት በስቲያ…
Read 1105 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 October 2018 11:01
9ኛው ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል
Written by መንግስቱ አበበ
በምሥራቅ አፍሪካ በዓይነቱና በይዘቱ ልዩ የሆነው 9ኛው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብአቶችና ቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን ከመጪው ሐሙስ መስከረም 30 እስከ ጥቅምት 3 ቀን 2011 በሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ ኤግዚቢሽኑን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በሳፋየር ሆቴል በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኤግዚቢሽን፣ ኢትኤል አድቨርታይዚንግና ኮሙኒኬሽን…
Read 1463 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትኤል አድቨርታይዚንግና ኮሙኒኬሽን ከቱርኩ የንግድ ትርዒት አዘጋጅ ኩባንያ ቲ.ጂ ኤክስፖ ጋር በመጣመር፣ የመጀመሪያውን አዲስ ፓወር ዓለም አቀፍ የኤሌክትሪክ፣ የኤሌክትሮኒክና ላይቲንግ ኤግዚቢሽን፤ ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 3 ቀን 2011 በኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ያሉ ባለድርሻ አካላትን የሚያገናኝ ኤግዚቢሽን በሚሌኒየም አዳራሽ ያካሂዳል፡፡ ከትናንት…
Read 1134 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 29 September 2018 14:40
የአፍሪካ የፋሽን ሳምንት 2018 ዐውደ ርዕይ ሰኞ በሚሌኒየም አዳራሽ ይከፈታል
Written by መንግስቱ አበበ
ጅምላ ሻጮች፣ ቸርቻሪዎች፣ ቡቲኮችና የመስተንግዶ ሰጪ ተቋማት የሚሳተፉበት “4ኛው የሶርሲንግና ፋሽን ሳምንት 2018 - ኢትዮጵያ ዐውደ ርዕይ” ለአራት ቀናት ከመስከረም 21-24/2011 በሚሌኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡በዚህ ዐውደ ርዕይ በጥጥ፣ በጨርቃጨርቅና አልባሳት፣ በቆዳ ውጤቶች፣ በቴክኖሎጂ አቅርቦትና በቤት ውስጥ ማስዋብ ዘርፍ የተሰማሩ ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉ…
Read 1027 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ