ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 June 2015 14:18
ሰዎች “ወተት እናኮናትራለን” እንደሚሉት እኛም “የአኩሪ አተር ወተት እናኮናትራለን”
Written by መንግስቱ አበበ
“ነፍሰጡር ስለሆንኩ ልጄን የአኩሪ አተር ወተት ሆዴ ውስጥ አላምደዋለሁ” ፊርማዬ ደረጀ “ብሌስ አግሪ ፉድ ላቦራቶሪ ሰርቪስ” በአኩሪ አተር ቅንብርና አዘገጃጀት አሰልጥኖ በዚህ ሳምንት ካስመረቃቸው ባለሙያዎች አንዷ ናት፡፡ የ27 ዓመቷ ፊርማዬ ባለትዳር ስትሆን እናት ሆና የመጀመሪያ ልጇን ለመሳም በጉጉት እየተጠባበቀች ትገኛለች፡፡…
Read 4864 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ ከአፍሪካ አቪዬሽን ማሰልጠኛ ማዕከላት አንደኛ ሆኖ መሸለሙንና የበረራ አስተናጋጆችን (ሆስቴሶች) ለማሰልጠን ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ለመጀመሪያ ጊዜ እውቅና ያገኘ የግል ተቋም መሆኑን የኮሌጁ ዲን አስታወቁ፡፡ ዲኑ አቶ ገዛኸኝ ብሩ ከትናት በስቲያ በተለይ ለጋዜጣው ሪፖርተር በሰጡት መግለጫ፤ ኮሌጃቸው…
Read 2807 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የአፍሪካ የሆቴል ኢንዱስትሪ መሪዎች በየዓመቱ በሚያደርጉት ቋሚ “አፍሪካ ሆቴል ኢንቨስትመንት ፎረም” (ኤኤችአይአፍ) ተገናኝተው በአፍሪካ፣ ሆቴሎችን ማሳደግና ማስፋፋት በሚቻልባቸው ነጥቦች ላይ ተመካክረዋል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትስስር (Chain) ያላቸው፣ በርካታ እውቀትና ልምድ ያካበቱ ከፍተኛ የሆቴል ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ዋና ዋና የዓለማችን የሆቴል ኢንቨስተሮችና…
Read 1825 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
50ኛ ዓመት ኢዮቤልዩ በዓሉን አከበረ የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ሥራ ድርጅት ከፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ስር ካሉ የልማት ድርጅቶች መካከል ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘቱና የላቀ ውጤት በማስመዝገቡ የምስጋና የምስክር ወረቀትና ዋንጫ መሸለሙን የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ…
Read 2060 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል አላቸው ለ2,500 ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጥረዋል የአሐዱ ፒኤልሲ ዋና ሥራ አስኪያጅና ባለቤት አቶ ሰለሞን ወንድሜነህ ከዩኒቨርሲቲ የተመረቁት በደርግ ጊዜ ነበር። ያኔ ሥራ የሚመድበው መንግሥት ነበር፡፡ እናም በመንግሥት እርሻ ተመድበው በአትክልትና ፍራፍሬ ኮርፖሬሽን ሥራ ጀመሩ፡፡ እዚያ…
Read 3858 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የመብራት ችግር እየባሰበት መሆኑን መናገር ለቀባሪው አረዱት ይሆናል፡፡ በቀን ከሁለት እስከ አራት ጊዜ የሚቆራረጥበት ወቅት አለ፡፡ መብራት አለ ብለው እንጀራ ለመጋገር ሲዘጋጁ እልም ይላል፡፡ ይመጣል ብለው ሲጠባበቁ በዚያው ቀልጦ የሚያድርበት ጊዜ ብዙ ነው፡፡ በአንዳንድ አካባቢ ሁለትና ሦስት…
Read 2583 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ