Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
የመጨረሻዋ ቀን እርግጥ በሯ ጠባብ ናት፡፡ ከአንድ ሜትር የዘለለ ቁመት የሌላት “አስጐንባሽ” በር ናት፡፡ ይህቺን ጠባብ በር አጐንብሰን ስናልፍ የምናገኛት ክፍልም እንዲሁ ጠባብ ናት፡፡ በዚህች ጠባብ ክፍል ግድግዳ ላይ የከብት ይሁኑ የሌላ እንስሳ የማያስታውቁ ሹል ቀንዶች በመደዳ ተሰክተው ይታያሉ፡፡ እነዚህ…
Saturday, 03 March 2012 14:45

ሱዳናዊው አሉላ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አባታቸው ከጃንሆይ የወርቅ ኒሻን ሸልመዋል ከኢትዮጵያውያን ጋር ብዙም ልዩነት በሌላቸው ሱዳኖች መሀል ቢሆኑም ኢትዮጵያዊ ደም እንዳላቸው ለማወቅ ግን የሳቸው ማረጋገጫ አያስፈልጋችሁም፡፡ አሉላ በርሄ ኪዳኔ ይባላሉ፡፡ ጊዜውን በትክክል መናገር ባይችሉም የሳቸው አያት ከትግራይ በመነሳት ገዳሪፍ የተባለችውን የሱዳን ከተማ ካቋቋሙ ሰዎች አንዱ…
Saturday, 03 March 2012 14:46

መከልከል መፍቀድ ነው!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሀገራችን የመከልከል አዚም የተጠናወታት ሀገር ነች፡ ኑሮአችን ወይም ህይወታችን በክልከላ የተሞላ ነው፡፡ ፓርላማችን እራሱ የህዝብ እና የሀገር ጥቅም ለማስጠበቅ ሳይሆን የክልከላ ናዳ እንደ ህግ ለማዝነብ የተቋቋመ ነው፡፡ ወይም ይመስላል፡፡ ወይም… ልጆቻችን የሚያድጉት በክልከላ ታጥረው ነው፡፡ ወይም ቢያንስ እኛ የትላንቶቹ ልጆች…
Saturday, 25 February 2012 13:14

ጋሽ ስብሃት አንድም ሦስትም ነው!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ደራሲ፣ አዋቂ እና ነገር-አዋቂ ጋሽ ስብሃት ካስተማረን ነገሮች አንዱና ዋነኛው ድፍረት ይመስለኛል፡፡ ባዶ ድፍረት ሳይሆን የሥነፅሁፍ ድፍረት፡፡ ቁም ነገር ያዘለ ድፍረት፡፡ ውበት ያለው ድፍረት፡፡ ዕውቀት ያለው ድፍረት፡፡ ይህንን ዓይነቱን ድፍረት ደግሞ እንዲያው ልብን ስለሞሉና ደረትን ስለነፉ አያገኙትም፡፡ ደንፊ - ፖለቲከኛ…
Saturday, 25 February 2012 13:08

ደራሲም ማረግ ይችላል!

Written by
Rate this item
(0 votes)
(“ረ” ይጠብቃል) መንገድ ሳይሄዱት ነው (እ)ሚኬድ ሞት ሳይሞቱት ነው (እ)ሚለመድ እንርገጠው እንጂ አፈሩን፣ ከቶ አፈር መሆን አይቀርም አመነ ወይ አላመነም፣ ሁሌ ቤቱ አንድ ነው መቼም! “… ከዚያች ካልታወቀች አገር ዐይነ - ሥጋችን ካላያት የሄደባት መንገደኛ፣ ከቶም ካልተመለሰባት …” እንዳለው ነው…
Rate this item
(1 Vote)
ከይምርሃነ ክርስቶስ ወደ ላሊበላ! ለመሆኑ፤ ይምርሃነ ክርስቶስ ማነው? የቅድስና ማዕረግ ከተሰጣቸው የዛጔ ነገሥታት አንዱ ነው፡ ከ10ኛው ክ/ዘመን መጨረሻ እስከ 11ኛው ክ/ዘመን አጋማሽ የኖረ ንጉሥ ነው፡፡ አባቱ ግርማ ሥዩም የንጉሥ ጠንጠውድም ወንድም ነው፡፡ አጐቱ መሆኑ ነው፡፡ ይምርሃነ ክርስቶስ ውሎ አድሮ እንደሚነግስ…