Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(7 votes)
ጠዋት ሁለት ሰአት ከመሆኑ በፊት ሚኪሊላንድ ጐዳና እየተባለ በሚጠራው ከውሃ ልማት ቁልቁል ወደ ቺቺኒያ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ አብዛኞቹ ልጅ እግር የሆኑና አዳዲስ ፖስፖርት በእጆቻቸው የያዙ ወጣት ሴቶች አልፎ አልፎ የሚያገኙትን ሰው “አዲሱ ጋምካ” በየት ነው?” በማለት እየጠየቁ ይጓዛሉ፡፡ ወደ መካከለኛው…
Rate this item
(5 votes)
መቃብረ ነገሥት ወሰማዕታትየአርሊንግተን ብሔራዊ መካነ መቃብር በዩናይትድ ስቴስት፣ የዌስት ሚኒስቴር አቤይ መካነ መቃብር በብሪታንያ፣ የታላላቆቻቸው ዘላለማዊ ማረፊያ እንደሆነ ሁሉ በኢትዮጵያም የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የንጉሣዊ ቤተሠቦች፣ የአርበኞች እንዲሁም፣ የሐይማኖት እና የወታደራዊ ባለሥልጣናት ዘላቂ የእረፍት ሥፍራ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡…
Saturday, 17 November 2012 11:15

ያልጠለቀችው የቀብሪ ደሃር ፀሐይ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ከሠላሣ ስድስት ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ምሥራቃዊ ምድር የሃዘን፣ የሥቃይና የመከራ ምድር ሆኖ ነበር፡፡ ገና በክረምቱ መግቢያ ወቅት የዚያድባሬ መንግስት ወታደሮች በዶሎ፣ በቡሬና በጐዴ ከተሞች ላይ ወረራ አካሄዱ፡፡ ህፃናት፣ ሴቶችንና አቅመ ደካማ አረጋውያንን ሣይቀር እየገደሉ ከተሞቹን ተቆጣጠሯቸው፡፡በምሥራቃዊው የአገሪቱ ክልል አካባቢ ውጥረቱ…
Saturday, 17 November 2012 11:04

“የእኛ ሰዎች በየመን”

Written by
Rate this item
(2 votes)
የመን-የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ገሐነም!አሁን የያዝነው ዘመን የአለማችን ግንባር ቀደም ባለፀጋ ሀገራት ለሚባሉት አውሮፓና አሜሪካ እንኳን የተመቸ አይደለም፡፡ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ የአለማችን ህዝቦች የስደትና የመልካም ህይወት ህልም የነበረው ባለፀግነታቸው እክል ገጥሞታል፡፡ እንደ አሜሪካና አውሮፓ አይሁን እንጂ ሌሎች ባለፀጋ የእስያ ሀገራትም የኢኮኖሚ እክሉ ውሽንፍር…
Saturday, 10 November 2012 14:21

አዲስ አበባ

Written by
Rate this item
(4 votes)
በአዲስ አበባ ከተማ በግልፅ ለሚታዩ ብዙ የልማት ሥራዎች የሚሰጥ አድናቆትና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመጣው የኑሮ ውድነት ላይ የሚቀርበው ቅሬታ እርስ በእርስ እየተጋጨ ልዩነቱ አንድ ችግር ሆኖ በሚታይበት ወቅት ነው የከተማዋ ምሥረታ 125ኛ ዓመት በመከበር ላይ ያለው፡፡ በዓሉ ለአንድ ዓመት…
Saturday, 10 November 2012 14:18

የእኛ ሰዎች በየመን

Written by
Rate this item
(2 votes)
ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ በተከታታይ የሚቀርቡት በየመን የሚገኙ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን የፍዳና የመከራ ታሪኮች ዋነኛ አላማም ይሄው ብቻ ነው፡፡ ተገቢውና ትክከለኛው መረጃ ቢኖራቸው ኖሮ በየአመቱ በዚህን ያህል ብዛት ወደ የመን መሰደድ መቻላቸው ያጠራጥራል፡፡ እናም በየመን የሚገኙ ስደተኛ ወገኖቻችንን ትክክለኛ ህይወትና የቀን ተቀን…