ህብረተሰብ

Saturday, 30 April 2016 11:32

“ዘመኑ የጡዘት ነው”

Written by
Rate this item
(9 votes)
በዘረኝነት ላይ ኢንተርኔት በጋምቤላ የተፈፀመው የጅምላ ግድያና የህፃናት እገታ፤ ዛሬ የተፈጠረ አዲስ አይነት ተግባር አይደለም፡፡ በጐሳ የተቧደኑ ሰዎች፤ በጭፍን እምነትና ክፉ የዘረኝነት ጥላቻን እየዘመሩ፤ በአጐራባች አካባቢዎች ላይ መዝመት፣ መግደልና መዝረፍ፤ አዲስ ፈጠራ አይደለም፡፡ በጋምቤላ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የአገራችን አካባቢዎች፣ በመላ…
Rate this item
(3 votes)
የቴሌቪዥን ድራማዎቻችን ብቃትና ጥራት ሲፈተሽ --- (ካለፈው የቀጠለ)በመጀመሪያው ክፍል ጽሑፌ፣ “ቃና ቴሌቪዥን; የውጭ አገራት ተከታታይ ፊልሞችን በአማርኛ ተርጉም ማቅረቡን ተከትሎ፣ የኪነ-ጥበብ ማኅበራት ያወጡትን መግለጫ መነሻ በማድረግ፣ የፊልምና የቴሌቪዥን ድራማዎቻችንን ሥጋት የሚፈትሽ ጥቅል ሐሳብ አቅርቤ ነበር፡፡ በዚህ ጽሑፍ ደግሞ ይህንን ሐሳቤን…
Rate this item
(4 votes)
(የመጨረሻ ክፍል)“አንተው ነህ ለመንግስትህ ውድመት መንገዱን ያበጀኸው! ለዚህም ማንም አይወቀስም፤ አንተ እንጂ። ይህም ይሁን፤ ምን ነበር ግን ተሰጥቶኽ የነበረው? ሦስት ሀይሎች አሉ፣ በምድር ላይ ሦስት ልዩ ሀይሎች አሉ፤ እነዚህን ሰዎች የሚባሉ አማጺ ፍጡራንን ህሊና ሊያማልሉ የሚችሉ ሀይሎች ናቸው፤ እነዚህም ሀይሎች፦…
Rate this item
(3 votes)
“መርካቶ ሰፈሬ”፣ “ፍቅር በአማርኛ” እና “ምነው ሸዋ” በተሰኙት ቀደምት ሦስት አልበሞቹ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፏል፡፡ በቅርቡ ያወጣው“ጥቁር አንበሳ” የተሰኘ አልበምም በአድማጭ ዘንድ ተወዳጅነትን አግኝቶለታል፡፡ ላለፉት 8 ዓመታት ኑሮውን በአሜሪካ ያደረገው ድምጻዊ አብዱኪያር፤ባለፈው ቅዳሜ አዲስ አበባ ሲገባ ያልጠበቀው ደማቅ አቀባበል እንደተደረገለት ተናግሯል፡፡…
Rate this item
(53 votes)
“የሚሸነፍ ትግል የለም፤ የሚሸነፍ ሰው እንጂ”ይገርምሃል ወንድሜ፤ በሕይወትህ ድል አድርገህ ዋንጫ ወሰድክ ማለት እዚያው የልዕልና ማማ ላይ እንደተሰቀልክ ትቀራለህ ማለት አይደለም፡፡ አታየውም ቸልሲን መከራውን ሲቀበል፡፡ አምና እርሱ ዋንጫ ሲበላ ያየ ሰው ዘንድሮ መከራውን ይበላል ብሎ ማን ገመተ? ብዙዎች‘ኮ ሲወጡ መውረድን…
Rate this item
(7 votes)
ታሪክ ይዘምረው የኛን እንጉርጉሮየደበበ ሰይፉ“የክረምት ማገዶች”ምርጫና ሂስ ፥ ዕዝራ አብደላ“አቤት እኔ አቤት እናንተ!ምናችን ይሆን ያለምናችን ይሆን የሞተ?”[ለራስ የተፃፈ ደብዳቤ፥ ገፅ 70]ሰው ይሞታል፤ ይረሳል፤ አሻራውን ሳያወርስ -ላይኖረውም ይችላል- ይከስማል። ጥቂት ናቸው፥ አዕምሯቸውን ትተው ስለሄዱ፥ እውስጣችን እሚላወስ ግጥም፥ እሳቦት፥ የኅላዌ ጥያቄ ...…