ህብረተሰብ

Saturday, 20 January 2018 12:23

“ሀ ያሉ ጦም አደሩ!” (ወግ)

Written by
Rate this item
(2 votes)
እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን! ማግኘት ምንድን ነው? ምስጋና የሚሰጠውስ ለየትኛዉ ዓይነት ማግኘት ነው? መልሱ ምንም ሆነ ምን እኔና ቤቴ ግን ተርፎን ስለምንረጨዉ ንዋይ ሳይሆን፤ ያዘነልን ስለሚወረውርልን፤ የራራ ስለሚያበድረን ወር መፍጃ እናመሰግናለን፡፡አንዳንዴ ትካዜዬ ሌላ ትካዜን ይወልድና በሣሣዉ ኑሮዬ ላይ ተንጠላጥዬ፣…
Rate this item
(5 votes)
ክፍል ፩ - የዘርዓያዕቆብ ትንሳኤ (ይህ ፅሁፍ በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን አዘጋጅነት “ዋኖቻችንን እናስብ” በሚል ዓላማ ጥር 1 ቀን 2010 ዓ.ም በብሔራዊ ቲያትር፣ ፈላስፋው ዘርዓያዕቆብን ለመዘከር በተዘጋጀው መድረክ ላይ የቀረበ ነው፣ ከተወሰነ ጭማሪ ጋር) ታላቁ ኢትዮጵያዊ ፈላስፋ ዘርዓያዕቆብ በእንደዚህ ዓይነት…
Rate this item
(0 votes)
 መጋቢት 28 ቀን 1928 ዓ.ም ጀኔራል ቦዶሊዮ አዲስ አበባን ያዘ፡፡ ለዚህ ዘመቻ 13 ሺህ ወታደር አሰልፎ ነበር፡፡ በዚሁ ቀን በነበረ ተቃውሞ፣ 1500 የሚሆኑ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተገድለዋል። ጣሊያኖች ‹‹የመጣነው ኢትዮጵያን ለማሠልጠን ነው›› በማለት አስቀድመውም የሰበኩ ቢሆንም፣ ከባንዳዎች በስተቀር አዎ ብሎ…
Rate this item
(0 votes)
 የዘንድሮውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ለማህበረሰቡና ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች የተለያዩሥጦታዎችን እያበረከቱ ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ የገና በዓል ስጦታ ሰጪ ተቋማት ውስጥ ጥቂቶቹን የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ፣ቃኝታ እንደሚከተለው አጠናቅራለች፡፡ አዲስ አበባ ሜዲካል ቢዝነስ ኮሌጅ - ነጻ የትምህርት ዕድልበ1996 ዓ.ም…
Rate this item
(3 votes)
 .ይመስላል - ለጥፋት የሚዳርግ ሌላ የሽኩቻ ዙር፣ መቼ እንደሚያመጣ ባይታወቅም። .ለጊዜው ግን ጥሩ ነው - ፋታ የለሽ አጥፊ ቀውስ ረግቦ ትንሽ እፎይታ ብናገኝበት! .ከህይወት ጥፋት፣ ከአካል ጉዳትና ከኑሮ ጉስቁልና፣ ከእስርና ከመጠፋፋትም ትንሽ ፋታ! .ነገር ግን፣ ዋና ዋናዎቹ የቀውስ ስረ መንስኤዎች…
Rate this item
(0 votes)
‹‹The world is a comedy for those who think, and a tragedy for those who feel.›› - ሆራስ (የሮማን ገጣሚ) እንደ ባይተዋር መንገደኛ፣ ራሳችሁን ከዝብርቅርቁ ሂደት፣ ይህችን ዓለም ብታጠኗት ልክ የለሽ ኢ-ፍትሃዊነት እንደከበባት ትታዘባላችሁ። እጅግ የሚገርመው ይሄው የኢ-ፍትሃዊነት ገፅ፣ በሰው…