ህብረተሰብ
ሰሞኑን አዲስ አበባ እጅጉን ተዋክባለች፡፡ በተስፋና በስጋት ማዕበል እየተናጠች ነው፡፡ ተስፋው ከተማውን በማደስ ላይ በሚገኙት የመንግሥት ኃላፊዎች ፊት ላይ ሲታይ፣ ስጋቱ ደግሞ ቦታው በሚፈርስባቸው አካላትና በአልፎ ሂያጁ መንገደኛ ላይ ይስተዋላል፡፡ በተለይ ፒያሳ፣ አራት ኪሎ፣ መገናኛ፣ ቦሌና የመሳሰሉት አካባቢዎች የነውጥና የለውጥ…
Read 107 times
Published in
ህብረተሰብ
”--ምዕራብ ሆቴል የቡና ቤት፣ የመኝታና የሬስቶራንት አገልግሎት ከመስጠቱ በተጨማሪ መነሻና መድረሻ ምልክትእንደሆነ አውቃለሁ፡፡ በጊዜው ግዙፍና ዘመናዊ ከሚባሉት ፎቆችም አንዱ ነበር፡፡ በመርካቶ መሃል፣ “ማማ በሰማይላይ!” ሆኖ ለዓመታት ነግሦ ቆይቷል፡፡ ሆቴሉ፦ መቀጣጠሪያ፣ መገናኛ፣ መተዋወቂያ፣ የተቸገረን መርጃ፣ ዕርዳታማሰባሰቢያ፣ የተጣላን ማስታረቂያ፣ የቢዝነስ ሃሳብ ማመንጫ፣…
Read 152 times
Published in
ህብረተሰብ
የቱም ሰው በየትኛውም የሕይወት ምህዋር እንጀራውን ይዞ ወዲያ ወዲህ የሚልና በአፀደ ስጋ የሚኖር፣ በዚህ ምድር ላይ በየተሰማራበት የሥራ ዘርፍ ውጤታማ ለመሆን የራሱ የሰውዬውና የሚኖርበት ከባቢና ቤተሰቡን ጨምሮ ከአካባቢው የወሰዳቸው ማንነቶች የሕይወቱን ዕጣና የርሱንም ማንነት ይወስኑታል።በተለይ መልካም የሥራ ከባቢ (Good working…
Read 243 times
Published in
ህብረተሰብ
ዘውድ ሳይደፉ መንገስ አዳጋች ይመስለኛል፡፡ በአገራችን ግን በአንድ ወቅት ያለ በአለ ሲመት የነገሱ ነበሩ፡፡ መንገስ ሲባል አድራጊ ፈጣሪነትና ተፈሪነትን የሚያመለክት ሲሆን፤ በቅርብ ጊዜ የፖለቲካ ታሪካችንም ውስጥ ድምጻቸውን አጥፍተው ከኋላ በመሆን የንጉስ ወይም የርእሰ ብሄር ያህል የሚፈሩ ነበሩ ይኖራሉም፡፡ በዚህ ጽሁፍ…
Read 625 times
Published in
ህብረተሰብ
የሃይማኖት ስፍራዎች ‹ቅዱሳን› ናቸው፤ ሥፍራዎቹ ምድራዊውን ዓለም ከሰማያዊ ስፍራ የሚያገናኙ ድልድዮች ናቸው፤ ‹የሆነው፣ እየሆነ ያለውና የሚሆነው ሁሉ ከፈጣሪ በመጣ ትዕዛዝ ነው› በሚል እሳቤ ራስን ለሌላ መንፈሳዊ ሃይል የሚያስገዙባቸው ምኩራቦችም ናቸው፡፡ እንኳንስ መጻሕፍት ተጽፎላቸው፣ ዶግማና ቀኖና ተቀርጾላቸው፣ የተከታዮቻቸው ቁጥር ዕልፍ አዕላፋት…
Read 594 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደ ኢየሩሳሌም ቅጥር ፈርሶብን ሳንጠግነው፣ የዝማሬ መሠንቋችን ደርቆ፣ የኤርምያስን ሠቆቃ እንድናላዝን፣ሙሿችንን እንድናሟሽ ያደረጉን የታሪክ መዘዞች ብዙ ቢሆኑም፣ በሩቅ ሳይሆን በቅርብ የምናያት ሀገራችን የተስፋዋ ቋንጣ ተዘልዝሎ ከተሰቀለበት ለማውረድ ተንጠራርተን የምንደርስ አልመስል እያለን ስንባትት ዘመናት ቆጥረናል።አበባችን ለፍሬ ሳይበቃ፣ረግፎ ከአፈር የተቀላቀለው በጣም ብዙ…
Read 352 times
Published in
ህብረተሰብ