ነፃ አስተያየት

Rate this item
(5 votes)
ፖለቲከኞች ምን ይላሉ?የግንቦት 20 በዓል 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር መንግስት አስታውቋል፡፡ ግማሽ ክፍለ ዘመንባስቆጠረው የኢህአዴግ መራሹ መንግስት የተመዘገቡት ስኬቶችና ውድቀቶች እንዴት ይገመገማሉ? የግንቦት 20 ትርፍና ኪሳራእንዴት ይገለጻል? የተለያዩ የፓርቲ አመራሮችና ፖለቲከኞች አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁአንበሴ…
Rate this item
(8 votes)
የመጣሁት ከትግል እንጂ ከሽርሽር አይደለም ይላሉዳንኤል ሺበሺ የቀድሞው አንድት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ምክትል ኃላፊና የደቡብ ቀጠና ኃላፊ ሆነው ሲያገለግሉ የነበረ ሲሆን ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ምበሽብርተኝነት ተጠርጥረው ክስ ከተመሰረተባቸው በኋላ ላለፉት 22 ወራት በእስር ላይቆይተው ባለፈው ማክሰኞ ከሰዓት…
Rate this item
(13 votes)
የቡድን መሠረቱ ግለሰብ ነው። ቡድኖችና ማህበረሰቦች የሚኖሩት የግለሰቦችን ቀዳሚ ህልውና ተመርኩዘው እንደሆነ ይታወቃል። ከዚህም የተነሳ ይመስላል የሊብራሉ ዴሞክራሲ ትልቁን ትኩረት የሚሰጠው ለግለሰብ ሰብዓዊ መብቶች ከበሬታና አጠባበቅ እንደሆነ አብዝቶ ያቀነቅናል። ለቡድኖች መብት ጥበቃ ያን ያህል የሚነፍገው ትሩፋት ባይኖርም የግለሰቦች መብትና ነፃነት…
Rate this item
(3 votes)
• በግንባታና ማስተላለፍ በኩል መዘግየት ይታያል - ታዛቢዎች• “ህብረተሰቡ የቤት ዋጋ ጨመረ ብሎ አልሸሸም”የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት፣ በመጀመሪያው እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመንበአስር ዙር ከ140 ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች ገንብቶ አስተላልፏል፡፡ አሁንምተገንብተው የተጠናቀቁና በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ ቤቶች እንዳሉ…
Rate this item
(5 votes)
እንደሻው እምሻው(የሰማያዊ የፅ/ቤትና አስተዳደር ኃላፊ) ባለፈው ሚያዝያ 8 ቀን 2008 ዓ.ም በወጣው የጋዜጣችሁ፣የነጻ አስተያየት አምድ ላይ “ሰማያዊ ፓርቲ አደጋ ላይ ነው; በሚል ርዕስ፣ ከፓርቲያችን ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ጋር ያደረጋችሁትን ቃለ ምልልስ አነበብኩት፡፡ ሊቀመንበሩ አንድም ጊዜ እንኳን እየመራሁት ነው የሚለውን…
Rate this item
(10 votes)
“--- ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ አደርጎ ከንፈር መምጠጥ ብቻ በቂ አይደለም፡ከሚቸረው የከንፈር መምጠጥና የሞራል ካሳ ጎን ለጎን፣ በኢኮኖሚያዊካሳም የዜጎቻችንን እንባ ማበስ ያስፈልጋል፡፡----”ሙሼ ሰሙ በቅድሚያ በግፍ ላለቁ ዜጎቻችን ጥልቅ ሃዘኔን መግለጽ እፈልጋለሁ፡፡ከደቡብ ሱዳን የተነሱ የሙርሌ ጎሳዎች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር ዘልቀው በመግባት በመሳርያ…