ነፃ አስተያየት
ተቃዋሚዎች ከመንግስት ጋር ምን ለመደራደር ይሻሉ? “ሀሳቦች አዕምሮን ከአዕምሮ የሚያገናኙ ድልድዮች ናቸው” በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡ የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ረቡዕ በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ…
Read 1309 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዘንድሮው የአሜሪካ ምርጫ፣ ከቀድሞዎቹ ጋር ሲነፃፀር፣ “በጣም የወረደ ነው” ቢባልም፣ ከሌሎች አገራት ምርጫ ጋር ሲነፃፀር ግን፣... ግሩም ትንግርት ነበር። ያልሰከረ ጤናማ ሰው፣... የአሜሪካን ምርጫ አይቶ፣... ከመደመምና ከመቅናት ‘አይድንም’። በአሜሪካ ፖለቲካ ባይቀና... በጣም በጣም ይገርማል።የሆነ ሆኖ፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን፣ ለሁለት ዓመታት…
Read 1324 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተለያዩ ፍላጎቶችና አመለካከቶችን ለማስተናገድ የሚፈቅዱ ህጎችና አሰራሮችን መቅረጽ ሳይቻል በመቅረቱ በንጉሱም ሆነ በደርግ አገዛዝ ብዙ ተቃውሞዎች ተቀስቅሰው እንደነበር ይታወሳል። ተቃውሞዎቹን ተከትሎ የተነሱ ግጭቶችም መጠነ ሰፊ የህይወት መስዋእትነት አስከፍለውናል፡፡ የመስዋዕትነቶቹ ዋነኛ ምክንያት የህዝቦች ድምጽ የሚደመጥበት የፖለቲካ ስርዓትን በሚፈልጉ ወገኖችና ስልጣንን በብቸኝነት…
Read 3187 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፤”የሰላም እና የእርቅ ሀገራዊ የምክክር መድረክ”፤ በአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ፣ ባለፈው ማክሰኞና ረቡዕተካሂዷል፡፡ በዚህ መድረክ ላይ የተለያዩ የሃይማኖት መሪዎች፣ባለፈው ዓመት የተቀሰቀሰውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ፣የተከሰተውን የዜጎች ህልፈትናየንብረት ውድመት እንዲሁም በህዝቦች መካከል የተፈጠረውን መቃቃር በማስታወስ፣አገራዊ አንድነቱንም ሆነ ህዝባዊ ትስስሩን…
Read 3056 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ሃሳቦች አዕምሮን ከአዕምሮ የሚያገናኙ ድልድዮች ናቸው”የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀ በኋላ፣በተለይ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች በተቃውሞና በቀውሱ ሰዓት ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በኮማንድ ፖስቱ ቁጥጥር ስር ከዋሉ ከ24ሺ በላይግለሰቦች መካከል 9ሺ ገደማው ባለፈው ሳምንት ስልጠና ተሰጥቷቸው መለቀቃቸው አይዘነጋም፡፡ ከ2ሺ በላይ የሚሆኑትም ክስ ይመሰረትባቸዋል…
Read 2276 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የፌዴራል ስርአቱ የአባልነት እንጂ የአንድ አገዛዝ ባህሪ ሊኖረው አይገባም• አሁን ያለው የዲሞክራሲ መጠን ለብዙ ሰው አልተስማማም• ተቃዋሚዎች የደቀቁት ለሃገር የሚበጅ ሃሳብ አጥተው አይደለም፤ ገንዘብ ስለሌላቸው ነውአቶ ቡልቻ ደመቅሳ በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን በከፍተኛ የስልጣን እርከን ላይ ከነበሩ የኦሮሞ ተወላጆች አንዱ…
Read 5210 times
Published in
ነፃ አስተያየት