ነፃ አስተያየት
ክፍል 2መንግስት የዲሞክራሲ ምህዳሩን በማስፋት መልካም አስተዳደርን ለምን አላረጋገጠም? አሁን ያሉት በርካታ ፓርቲዎች የሃያኛውና ሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ቅይጥ አስተሳሰብ ያላቸው ናቸው። የ1960ዎቹ ትውልድ፤ “እኔ ያልኩት ካልሆነ ሌላው ውድቅ ነው” የሚለው አስተሳሰብ በትጥቅ ጊዜ በነበረው ሁኔታ የድርጅቶች የመጥፋት አጋጣሚ በነበረበት…
Read 3249 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በውቄ “መጣሁ” “መጣሁ” ሲለን ሰነባብቶ “ከአሜን ባሻገር”ን እያስነበበን ነው…፡፡ ባጋጣሚ መጽሐፉ አዲሳባ በተለቀቀበት ወቅት ክፍለሃገር ነበርሁ፤ ካዲሳባ እንደየርቀቶቻቸው መጽሐፍቶች ዘግይተው የሚደርሱላቸው የክልል ከተሞች ልክ እንደ በረሃ ውሃ በጉጉት ሲጠበቅ እንደነበር አስተውያለሁ፤ ከጎንደር ባሕርዳር ስደርስም፣ ከጎንደር አንድ ቀን ፈጥኖ የደረሳት ባሕር…
Read 5883 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አብዮታዊ ዲሞክራሲና ነጭ ካፒታሊዝምየማህበራዊ ሳይንስ ምሁራንና የፖለቲካ ሰዎች እንደሚተነትኑት፤ አብዮታዊ ዲሞክራሲና ነጭ ካፒታሊዝም አብረው የሚሄዱ አይደሉም፤ እዚህ ጋር ልብ ልንለው የሚገባው ነገር ቀደም ሲል የተጠቀሱት ሁሉም አይነት የካፒታሊዝም ስርዓት አይነቶች በመሰረታዊነት የግለሰብ መብትን ያስቀደመ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት በቅድመ ሁኔታነት የሚጠይቁ መሆኑን…
Read 9098 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአመት 82ሺ ኢትዮጵያውያን የመን ገብተዋል። 11ሺ ያህሉ ሴቶች ናቸው።20ሺ የመናዊያን በጦርነት ወደ ጂቡቲ፣ ሶማሊያና ኢትዮጵያ ተሰደዋል። ለሥራ ወደ አረብ አገራት መጓዝ የተከለከለው፣ ጉዳት ይደርስባቸዋል በሚል ነበር። በእርግጥም በየጊዜው፣ ለአደጋ የሚጋለጡ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ጥቂት አይደሉም። ነገር ግን፣ እገዳው፣ በጎ ውጤት አላስገኘም።…
Read 1214 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መግቢያበኢህአዲግ የሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት “ሩቅ አስባ ሩቅ ለማደር እየተጋች ያለች አገር” በሚል መሪ ቃል ስር ላሳካዉ አንፃራዊ መረጋጋትና ተጠቃሽ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ምስጋናዬ ላቅ ያለ ነው፡፡ይሄም ስኬት ኩሩው የኢትዮጵያ ህዝብ ደስተኛ እንዲሆንና ወጣቱም ተስፈኛ እንዲሆን እያስቻለው ነው፡፡ ባለፈው አስር ዓመት…
Read 7662 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ካለፈው የቀጠለ የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲን በመቅረጽ ረገድ የፓርቲው የረጅም ጊዜ መሪ የነበሩት አቶ መለስ ዜናዊ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛሉ፡፡ በትጥቅ ትግሉ ዓመታት የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ፍልስፍና ከማዖ ‹የአዲሱ ዲሞከራሲ› ፍልስፍና ጋር የሚመሳሰል ነበር፡፡ በኢኮኖሚ ግቡ ሶሻሊዝምን ማስፈን፤ በፖለቲካ ግቡ ደግሞ የአንድ…
Read 7538 times
Published in
ነፃ አስተያየት