ነፃ አስተያየት
“ያለፉት ሥርዓቶች”… ብሎ የሚጀምር ንግግር ምን አስከትሎ እንደሚመጣና አጨራረሱ ምን ሊመስል እንደሚችል መገመት አያቅታችሁም። ለውንጀላ ጣት ይቀስራል። ከባሰም፣ በዛቻ ስሜት ጣቱን ይነቀንቃል። ከለየለትማ “ጦር እንደመስበቅ” ይቆጠራል።“የቀድሞ ሥርዓቶች፣ ያለፉት መንግሥታት፣ ገዢዎች”… ብሎ ከተንደረደረ፣ በጎ ታሪክ ለማውራት አይሆንም። ክፉና በጎውን እንደየ ልካቸው…
Read 686 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሳምንት በቀረበው ጽሁፍ፣ ራስ ተፈሪ የግብ መዳረሻው (የመጨረሻው የፖለቲካ ስልጣን መቆናጠጥ) ላይ እንቅፋት ይሆኑብኛል ብሎ ያሰባቸውን በረቀቀ መንገድ እንዴት ገለል ሲያደርግ እንደነበር ተመልክተናል፡፡ በዚህ ሳምንት ፅሁፍ ደግሞ የስልጣኑ የመጨረሻ ተቀናቃኞቹ ሆነው የቆሙትን ባልና ሚስቱን ዘውዲቱ ምኒልክና ራስ ጉግሳ ወሌን…
Read 458 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ራስ ተፈሪን አድንቋት እንጂ አትናቋት” የሮበርት ግሪን “The 48 laws of power” መፅሐፍ በፖለቲካው አለም ልክ እንደእነ ሰንዙ The Art of War እና ማኬቬሊ The Prince ሁላ እንደ አንድ ቅዱስ መፅሐፍ የሚነበብ ነው፡፡ የሀሳብ አወራረዱና ደራሲው ሮበርት ግሪን 48ቱን ለስልጣን…
Read 464 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሰላም ካለ ነው፣ ሰዎች ሠርተው መግባት የሚችሉት። ከሁሉም በፊት ሰላም ይቀድማል ብንል መሬት ጠብ የሚል ስህተት የለውም። ክርክር ለመፍጠር ሰበብ የማይሰጥ፣ ቀዳዳ የሌለው አስተማማኝ ሐሳብ ይመስላል።“ከምንም በላይ ሰላም ይበልጣል” ቢሉን ይከፋናል እንዴ? “ከምንም በፊት ሰላም ይቀድማል” ብንልስ ይከፋቸዋል እንዴ? እንዲያውም…
Read 549 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ጠላትህን እስከ ወዲያኛው አስወግደው” በቻይና የመንግስት አስተዳደር ታሪክ ውስጥ እንደ ሲያንግ ዩ እን ሊዩ ፓንግ በባላንጣነት ታሪካቸው በጉልህ የሚጠቀስ የለም፡፡ እነዚህ ሁለት ገናና የጦር መሪዎች ግንኙነታቸው የጀመረው በወንድማማችነት ስሜትና የልብ ወዳጅ በመሆን ነው፡፡ በብዙ የጦር አውዶች አብረው ጎን ለጎን ተሰልፈው…
Read 599 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 01 June 2024 20:48
ብርሀነ መስቀል ረዳ፤ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ንቅናቄ ውስጥ ሲታወስ
Written by ደረጄ ጥጉ (የአለም አቀፍ ህግ መምህር)
ልጅነትና እድገትብርሀነ መስቀል ረዳ መስከረም 18 ቀን 1936 ዓ.ም በድሮው አጠራር በትግራይ ጠቅላይ ግዛት፤ በአክሱም አውራጃ፤ በብዘት ወረዳ ተወለደ፡፡ አንድም ወንድ እንደ ብርቅ ሲጠበቅበት ከነበረ ቤተሰብ ውስጥ በመወለዱ፤ሁለትም ቤተሰቡም ወንድ በመጠበቅ ሀዘን ላይ ወድቆ የነበረ በመሆኑ፤ ሦስትም ውልደቱ በመስቀል ቀን…
Read 1152 times
Published in
ነፃ አስተያየት