ነፃ አስተያየት
(ክፍል ሦስት)ባለፉት ጥቂት ዓመታት በሃገራችን ገንነው የሚታዩ የፖለቲካ ውይይቶች በአብዛኛው የሚያተኩሩት የተናጠል ሁነቶችንና ዑደቶችን በመተንተንና የግልም ሆነ የድርጅት አቋምን በማንጸባረቅ ላይ ነው፡፡ እንዲህ አይነቱ የፖለቲካ ነጥብ የማስቆጠሪያ አካሄድ በብሔራዊ መግባባት ላይ የተመሰረተ፣ የተረጋጋ ሃገራዊ የፖለቲካ ሥርዓት ባለበት ሁኔታ ውስጥ ጠቃሚና…
Read 3527 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ወጣቶች ሥራ ካልያዙ ወደ ፅንፈኝነት ነው የሚሄዱት - ወጣቶች ጠብመንጃ መያዝ መናፈቅ የለባቸውም - ግብርናውን ታሳቢ ያደረጉ የሥራ ዕድሎች በስፋት መታሰብ አለባቸው በአገሪቱ ላይ ከፍተኛ የሥራ አጥነት ችግር እንዳለ ይታወቃል፡፡ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ከኮሌጅና ዩኒቨርስቲ ተመርቀው የወጡ ወጣቶች ያለሥራ ተቀምጠዋል::…
Read 2856 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ክፍል ሁለት፡ የምህዳራዊ አስተሳሰብ ዓበይት መርሆዎች ) በሃያኛው ክፍለ ዘመን የታየው እጅግ ፈጣን የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢንዱስትሪ እድገት በቢሊዮን ለሚቆጠሩ የዓለም ህዝቦች ከድህነት መላቀቅ መሰረት መሆኑ እሙን ነው። በሌላ በኩል ግን ይኸው እድገት ለበርካታ ውስብስብ አካባቢያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ፈተናዎች መነሻም ሊሆን…
Read 8433 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞትና የአሟሟቱ ጉዳይ ዛሬም ድረስ ቀዳሚ ዜና ሆኖ እንደቀጠለ ነው፡፡ የአርቲስቱን በግፍ መገደል ተከትሎ የደረሰው የሰው ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ሌላው መነጋገሪያ ነው፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች የደረሰውን ጥፋት አየር ላይ ሆነው ስለመሩት መገናኛ ብዙኃን ግን ብዙ እየተባለ አይደለም፡፡…
Read 2333 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መንግስት ለምን ውይይትና መመካከር እንደሚፈራ አይገባኝም ኮቪድ - 1 9 የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት እንቅስቃሴን ገድቦታል የአገሪቱ ፖለቲከኞችና ተፎካካሪ ፓርቲዎች በአገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ የሚመክሩበትና የሚወስኑበት የጋራ መድረክ መፍጠር ለምን ተሳናቸው? ባለፉት ሁለት ዓመታት ሰላማዊና የተረጋጋ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች ለመፍጠር የተፎካካሪ ፓርቲዎች…
Read 1255 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሽታውን የደበቀ መድኃኒት አያገኝም ይባላል፡፡ የኢትዮጵያ አገራዊ በሽታ ምንድን ነው? ብሎ መጠየቅ ዛሬም አስፈላጊ ነው፡፡ መንግሥትና ምሁራን በተደጋጋሚ ዋናው የአገራችን ጠላት በኢኮኖሚ አለማደጋችንና የሥራ አጡ ቁጥር መብዛት እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ የለማው እየወደመ፣ የእነ እከሌ ንብረት ነው ተብሎ እየተቃጠለና እየፈረሰ እንዴት ተብሎ…
Read 7123 times
Published in
ነፃ አስተያየት