ነፃ አስተያየት
ለወትሮው ድራማ የበዛበት የአሜሪካ ምርጫ፣ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እንደ ቀድሞው አላምርለት ብሏል። ድራማ አንሶት አይደለም። እንዲያውም ከልክ አልፏል፤ እንዲያውም መረን ለቋል ቢባል ይሻላል እንጂ። ምርጫዎች በቅጡ ወደ እልባት አልደርስ ማለት ጀምረዋል። “በጨዋ ደንብ” ያልተጠናቀቀ ድራማ ምን ይሉታል? አሁን ደግሞ ነገሩ…
Read 1317 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. መንደርደሪያ፡ በዚህ ዘመን ላሉት የኢትዮጵያ ታሪክ ጸሐፍት በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ ሰዎችን (ምሁራንን?) ከማያግባቧቸው ጉዳዮች አንዱ ታሪክ ነው፡፡ በአንጻሩ የታሪክ ጸሐፊዎችን በአመዛኙ አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር፣ ከአንድ ዓይነት መረጃ ተነስተው የየራሳቸውን ወዝ አላብሰው ታሪክን ሊጽፉ የሚችሉ መሆናቸው ነው፡፡ ታሪክን ያነበቡ…
Read 930 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ይሄ ጦርነት ምን ያላደረገን አለ ብለህ ነው”በብዙ መንገድ መለስ ቀለስ ያልኩባት ክልል ትግራይ ናት። ሆኖም ከጦርነቱ በኋላ ሄጄ አላውቅም። ጦርነቱ ሊጀመር አካባቢ የህወሃትና የፌደራሉ ሰዎች ድንበር ለይተው ከመቀሌና አዲስ አበባ የነገር ጦር ሲወራወሩ አንዴ ሄጃለሁ። እንደውም ያኔ የሰላም ሚኒስትሯ (ያሁኗ…
Read 2000 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሰው ልጅ ከሌሎች ሕያዋን ፍጥረታት የሚለዩት በርካታ ባሕርያት ቢኖሩም፣ሕሊና ግን በዋናነት የሚጠቀስ የክብሩ ድንበር፣የትልቅነቱ መስፈሪያ፣የማንነቱ ሚዛን ነው። ትናንትን በትዝታ ፍሬ፣ነገም በተስፋ አበባ ጠቅልሎ በዛሬ ጉያ ውስጥ መያዙም አንዱ የምናበ-ሰፊነቱ ቁና ነው። ስለ ትናንት አስታውሶ በጎ ላደረገው ለበጎ ብድራት መመለስና፣በጎ ያልሆነውን…
Read 1045 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አፄ ሚኒሊክ የቀራቸው ጊዜ አጭር መሆኑን በመገንዘብና ያጠናከሩት የኢትዮጵያ መንግስት ፀንቶ እንዲቆም በመፈለጋቸው፣ ሞት ሳይቀድማቸው ወራሴያቸውን በጊዜ አሳወቁ፡፡ ከልጃቸው የሚወለደውን ታዳጊ እያሱን ወራሴያቸው መሆኑን በኑዛዜ አሳወቁ፡፡ሚኒሊክ መኳንንቱ ወራሴውን እንዲታዘዙትና በምክርም እንዲያግዙት በአዋጅ አስነገሩ፡፡ ኑዛዜውን ያፈረሰ ጥቁር ውሻ ይውለድ ሲሉ በእርግማን…
Read 1056 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ነቢይን የሚያውቅ ሁሉ ሳቁን ይጋራል”‹‹እምቢልታ ማስነፋት ነበር አመላችንነጋሪት ማስመታት ነበር አመላችንሰው መሆን አይቀርም ደረሰ ተራችን››ብለው ነበር አሉ፣ በአንድ ቀን አዳር፣ ከንግሥትነት ወደ ወይዘሮነት የተቀየሩት እመቤት፡፡ይህ አባባል ዛሬ ነበር ሊባል ለተገደድነው ለነቢይ ይሁን ለሕያዋን እንደሚሠራ በደንብ ማሰብ ይፈልጋል፡፡ ነቢይ መቶ ወዳጆች…
Read 1591 times
Published in
ነፃ አስተያየት

