ነፃ አስተያየት
“ህዝቡ ነፃና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ መወሰንና መሳተፍ አለበት ሲባል ቅንና ሳይንሳዊ የሆኑ ሃሳቦችን ብቻመስማት አለበት ማለት አይደለም፤ የተሳሳተና ኋላቀር ሃሳብንም በነፃ መስማት አለበት፡፡ ሰምቶ ከተከተለውመከተል ይችላል፡፡-----”(የመጨረሻ ክፍል) -- በህወሓት ጉባኤ ወቅት የተወሰኑ ጄኔራሎች መቐለ አካባቢ ያንዣብቡ ነበር ብለው አንድ ሁለት…
Read 6237 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የበዕውቀቱ መፅሀፍ በግማሽ ቀን ውስጥ ሀያ ሺህ ኮፒ በመሸጥ የመጀመሪያው መፅሀፍ ሆኗል። የመጀመሪያ የሆነው በዚህ ብቻ አይደለም፤ገበያ ላይ ሳይቀርብ፣ ሳይነበብ በፊት የመፅሀፍ ሪቪው የተሰራለት የመጀመሪያው መፅሀፍም ይመስለኛል። (የመጀመሪያው … የምትለዋን ቃል መጠቀም እንደምናበዛ ለመተቸት በዕውቀቱ የፃፋትን ቀልድ አንብቤያለሁ … ‘ለቤተሰቤ…
Read 5708 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዛሬ አራት መቶ ዓመት፣ ወጣቱ ተማሪ መፈላሰፍ ጀመረ ግን፣ የዘርዓያዕቆብ (ወርቄ) ፍልስፍና፣ ለዛሬም ያገለግላል። • ጭፍን እምነትን ሳይሆን፤ እውነትንና አእምሮን የሚያከብር፤• መስዋዕትነትን ሳይሆን፣ ትጋትንና ሃብት ማፍራትን የሚያደንቅ፤• ዘረኝነትን ሳይሆን፣ የግል ማንነትንና ብቃትን የሚያወድስ ፈላስፋ በየጊዜው የሚፈጠሩ ውዝግቦችን ተመልከቱ። ከየአቅጣጫው የሚዥጎደጎዱ…
Read 6805 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ክፍል 2መንግስት የዲሞክራሲ ምህዳሩን በማስፋት መልካም አስተዳደርን ለምን አላረጋገጠም? አሁን ያሉት በርካታ ፓርቲዎች የሃያኛውና ሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ቅይጥ አስተሳሰብ ያላቸው ናቸው። የ1960ዎቹ ትውልድ፤ “እኔ ያልኩት ካልሆነ ሌላው ውድቅ ነው” የሚለው አስተሳሰብ በትጥቅ ጊዜ በነበረው ሁኔታ የድርጅቶች የመጥፋት አጋጣሚ በነበረበት…
Read 3255 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በውቄ “መጣሁ” “መጣሁ” ሲለን ሰነባብቶ “ከአሜን ባሻገር”ን እያስነበበን ነው…፡፡ ባጋጣሚ መጽሐፉ አዲሳባ በተለቀቀበት ወቅት ክፍለሃገር ነበርሁ፤ ካዲሳባ እንደየርቀቶቻቸው መጽሐፍቶች ዘግይተው የሚደርሱላቸው የክልል ከተሞች ልክ እንደ በረሃ ውሃ በጉጉት ሲጠበቅ እንደነበር አስተውያለሁ፤ ከጎንደር ባሕርዳር ስደርስም፣ ከጎንደር አንድ ቀን ፈጥኖ የደረሳት ባሕር…
Read 5890 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አብዮታዊ ዲሞክራሲና ነጭ ካፒታሊዝምየማህበራዊ ሳይንስ ምሁራንና የፖለቲካ ሰዎች እንደሚተነትኑት፤ አብዮታዊ ዲሞክራሲና ነጭ ካፒታሊዝም አብረው የሚሄዱ አይደሉም፤ እዚህ ጋር ልብ ልንለው የሚገባው ነገር ቀደም ሲል የተጠቀሱት ሁሉም አይነት የካፒታሊዝም ስርዓት አይነቶች በመሰረታዊነት የግለሰብ መብትን ያስቀደመ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት በቅድመ ሁኔታነት የሚጠይቁ መሆኑን…
Read 9105 times
Published in
ነፃ አስተያየት