የግጥም ጥግ
ታሪክና ተስፋ ነ.መ. በዚህኛው መቃብር ጎን ታሪክ ተስፋ አታድርግ ይላል ሆኖም በዕድሜያችን አንድ ቀን ያ የናፈቅነው ማዕበል ፍትሕ ተጭኖ ይመጣል ያኔ ታሪክና ተስፋ፣ ዜማው ጥሞ ቤት - ይመታል!! “ዘ ኪውር አት ትሮይ”ሶፎክለስ(ሲሙስ ሔንሲ ወደ እንግሊዝኛ እንደመለሰው)
Read 3777 times
Published in
የግጥም ጥግ
ታሪክና ተስፋ ነ.መ. በዚህኛው መቃብር ጎን ታሪክ ተስፋ አታድርግ ይላል ሆኖም በዕድሜያችን አንድ ቀን ያ የናፈቅነው ማዕበል ፍትሕ ተጭኖ ይመጣል ያኔ ታሪክና ተስፋ፣ ዜማው ጥሞ ቤት - ይመታል!! “ዘ ኪውር አት ትሮይ”ሶፎክለስ(ሲሙስ ሔንሲ ወደ እንግሊዝኛ እንደመለሰው)
Read 3967 times
Published in
የግጥም ጥግ
የምወድሽ ስለአንቺነትሽ ብቻ አይደለም። ካንቺ ጋር ስሆን ስለምሆነው እኔነቴም ጭምር ነው፡፡ ሮይ ክሮፍትመፈቀርን ብቻ አይደለም የምፈልገው፤ መፈቀሬ እንዲነገረኝም እሻለሁ፡፡ ጆርጅ ኤልዮትሰዎችን ከፈረጅካቸው ለፍቅር ጊዜ አይኖርህም፡፡ ማዘር ቴሬዛአንቺ ለእኔ ጣፋጭ ስቃዬ ነሽ፡፡ ራልፍ ዋልዶ ኤመርሶን ፍቅር ፈፅሞ ተፈጥሮአዊ ሞቱን ሞቶ አያውቅም፡፡…
Read 5537 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዛሬስ ስሌቱ ስንት ሆነ?“መሬት፣ሴትና ሀገር…፣ አንድ ናቸው” አትበሉኝ፤ አንድነታቸው ከሩቅ ይቀፋል፣ሶስቱም ባንድ ላይ የከሸፉ እንደሁ፣ ነገረትምህርት ባፉ ይደፋል…!የ‘ውነት፣ የ‘ውቀት ሀቲታችን፣ እንደ ፈርስ እጣቢ ይከረፋል፤ሰብአዊነት እስከ መለኪያው፣ በየጎሰኛው ከርስ ሰጥሞ ይነጥፋል፤በዘመን እርከን ሳይገደብ፣ ትውልድም በትውልዱ ይጣፋል!ታዲያ እኛ እንኳ፣ እናስላው ጎበዝየአዙሪት ርዕዮትዓለሙን…
Read 3856 times
Published in
የግጥም ጥግ
የኔ አይን እዚች ላይ የዚች አይን እሱ ላይ፤ የሱ አይን እዛች ላይ የዛች አይን እኔ ላይ፤ አቤት ክፉ እጣ የሃብታም ቤት ጠኔ፡፡ ሶስቱ ኮረዳዎች ሶስቱ ኮበሌዎች ይኸው ስንት ዘመን መለያ ስማችን “ስድስቱ ላጤዎች” (አንድነት ግርማ)=========እኔና እሱየኔ አበቃቀል፤ በጌሾና ብቅል፡፡ በጥንስስ…
Read 5659 times
Published in
የግጥም ጥግ
የአንዱ ደራሲና የሌላው ደራሲ ቃል አንድ አይደለም፡፡ አንዱ ሃሞቱን ቀዶ ሲያወጣ፣ ሌላው ከካፖርቱ ኪስ መዥርጦ ያወጣል፡፡ ቻርልስ ፔጉይ በጣም ልታነበው የምትፈልገው መፅሃፍ ካለና ገና ያልተፃፈ ከሆነ፣ ራስህ ልትፅፈው ይገባል፡፡ ቶኒ ሞሪሰን ከጥሩ ፀሐፊ የምወድለት የሚለውን ሳይሆን የሚያንሾካሹከውን ነው፡፡ ሎጋን ፒርሳል…
Read 3837 times
Published in
የግጥም ጥግ

