የሰሞኑ አጀንዳ
ባሳለፍነው ሳምንት የሻቃ ሀይሌ ገ/ስላሴን ፕሬዚዳንት የመሆን ፍላጐትና ያገኘውን ትኩረት በሚመለከት ከአትሌቱ ጋር ቆይታ ማድረጋችን ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ በተፈጠረ ስህተት ቃለ-ምልልሱ ሙሉ ለሙሉ አልቀረበም፡፡ ለተፈጠረው ስህተት አንባቢያንን ይቅርታ እየጠየቅን ሳምንት የቀረውን ቀጣይ ክፍል እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ ሀይሌ አለም አቀፍ ሰው ነው…
Read 6297 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በቅርቡ በደሴ ከተገደሉት የሃይማኖት አባት ጋር ተያይዞ መንግስት በተደጋጋሚ መግለጫዎችን እያወጣ ሲሆን ተቃዋሚዎች በበኩላቸው መንግስት ከሃይማኖት ጉዳዮች እጁን እንዲያወጣ እየጠየቁ ነው፡፡ በሃይማኖትና በአክራሪነት እንዲሁም በተቃዋሚዎች አቋም ዙርያ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ከፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማርያም ጋር…
Read 6393 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
*ወደ ፖለቲካ የምገባው ህዝብ ማገልገል ስለምፈልግ ነው*ኢትዮጵያን አርቀንና በረጅም ጊዜ የማናይ ከሆነ፣አባይን መገደብ አያስፈልገንም*በውጭ ሆነው የሚቃወሙ አገራቸው ላይ መታገል አለባቸው ባይ ነኝ ከጥቂት ዓመታት በፊት ጠ/ሚኒስትር የመሆን ፍላጐት እንዳለው ገልፆ የነበረው አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ፤ ሰሞኑን ከአሶሼትድ ፕሬስ ጋር ባደረገው ቃለምልለስ…
Read 8114 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“ግፈኞችን ስተታገል አንተም ወደ ግፈኞች አውሬ እንዳትቀየር ተጠንቀቅ” “ታወር ኢን ዘ ስካይ” ይላል በቀድሞዋ የኢህአፓ አባል ህይወት ተፈራ የተፃፈው መፅሀፍ፡፡ ፍቅር፣ ጥላቻ፣ መተማመን፣ መካከድ እንዲሁም ግራ መጋባት ነፍስ ዘርተው የተተረኩበት መፅሃፉ፤ ኢህአፓ “አንጃ” በሚል ፍረጃ ህይወቱን በቀጠፈው ጌታቸው ማሩ መነሻነት…
Read 6951 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከግብፅ ዳግማዊ አብዮት የምንማረው ነገር አለ። በግለሰብ ነፃነት ላይ ያልተመሰረተ ህገመንግስት፣ ዲሞክራሲና ምርጫ ዋጋ እንደሌለው በግልፅ ያሳያል። በምርጫ ስልጣን ይዞ የዜጎችን ነፃነት የሚጥስ ሃይማኖታዊ አምባገነንነትም ሆነ ወታደራዊ አምባገነን መንግስት መሰረታዊ ልዩነት የላቸውም። የአፍሪካ “ዲሞክራሲ” እዚህ ደረጃ ላይ ደርሷል። አመፅና አብዮት…
Read 4957 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ የተጀመረውን የቤቶች ልማት ፕሮግራም ምዝገባ አስመልክቶ አስተያየታቸውን የተጠየቁ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ፕሮግራሙ የሚሳካ አይመስለንም ይላሉ፡፡ በርካታ የቤት ተመዝጋቢዎችም መንግስት ቃል የገባው የቤቶች ግንባታ ይሣካ ይሆን የሚል ጥርጣሬ አላቸው፡፡ ይሄንን መነሻ በማድረግ የቤት ፕሮግራሙን በተመለከተ የተቃዋሚ አመራሮቹ…
Read 5542 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ

