የሰሞኑ አጀንዳ
የዛሬ አራት ዓመት በ2002 ዓ.ም ምርጫ ነው በከፋ ዞን ጊንቦ ቦንጋ ላይ ተወዳድረው በማሸነፍ ፓርላማ የገቡት፡፡ “የኢህአዴግ ደጋፊ፤ የግል ተወዳዳሪ” በሚል ራሳቸውን የሚገልፁት የፓርላማ አባሉ፤ በወቅቱ ከኢህአዴግ ጋር የተወዳደሩት በአካባቢው የቀርቡ ተፎካካሪያቸው ባደረሱባቸው በደል እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ በቀጣዩ ምርጫ ኢህአዴግን ባይወዳደሩ…
Read 4917 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከ60ሺ በላይ የሚሆኑት ራሳቸውን እንዲችሉ ስልጠና ተሰጥቷቸዋል5ሺ የጎዳና ተዳዳሪ ወጣቶች ከነገ ወዲያ ለሥልጠና ወደ አፋር ይጓዛሉበኮብልስቶን ከሰለጠኑት ውስጥ ብዙዎቹ ወደ ጐዳና ተመልሰዋል“ፖሊሶች ጥፉ ይሉናል፤ ወዴት እንጥፋ? የትስ እንኑር?”የ27 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ለጎዳና ህይወት የተዳረገው ወላጆቹን በኤችአይቪ በማጣቱ ነበር። በጎዳና ላይ…
Read 6803 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
መንግስት፣ በየጊዜው “የምስራች” እያለ የሚነግረንን ወሬ ማመን ቢቀርብን ይሻላል። ግን፣ መስማትና ማመን ለምዶብናል፡፡ መልካም ነገር ስለምንመኝ ይሆን፤ “ለማመን” የምንቸኩለው? መንግስት አዲስ ወሬ ሲያበስረን እንሰማዋለን፤ “የዛሬውስ እውነት ሊሆን ይችላል” ብለን እናምነዋለን፡፡ ሌላው ይቅርና፤ “ኢትዮጵያ በእህል ምርት ራሷን ችላለች” ሲለን እንኳ አምነነዋል።…
Read 4606 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በነዳጅ ላይ መጠነኛ የዋጋ ጭማሪ ሊደረግ ይችላል የኢትዮጵያ መንገድ ፈንድ አሁን ያሉት መንገዶች፣ ለረዥም ዓመታት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ፣ ለጥገና በዓመት 2 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልገው ገለጸ። ጽ/ቤቱ ያለፉትን 10 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ የጽ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ራሽድ መሐመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት…
Read 4233 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“ችግሩ እንዳለ እናውቃለን፤ የማፅዳትና የመጠገን ስራ እየተከናወነ ነው” - ኢትዮ-ቴሌኮም በመርካቶ ምን አለሽ ተራ አነስተኛ የሸቀጣ ሸቀጥ ኪዮስክ ባለቤት የሆነው ሙዘይን ከድር፣ ከቅርብ አመታት ወዲህ ስልክ የማስደወል ስራ ትርፋማ እየሆነ መምጣቱን ይናገራል፡፡ ከሱቅ እቃ ከሚገዙት ደንበኞች ይልቅ ስልክ የሚደውሉት እንደሚበዙ…
Read 4724 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የቴዲ ሙዚቃ ከሻኪራ እና ከሎፔዝ ጋር በዓለም ዋንጫ አልበም አልተካተተም የቴዲ ሙዚቃ “ጥራት ይጐድለዋል አይጐድለውም” “ለህዝብ ይለቀቅ - አይለቀቅ” በሚል ውዝግብ አስነስቷል በፌስቡክ ኮካ ኮላ ላይ ስለተጀመረው ዘመቻ ታዋቂ የፌስ ቡክ ፀሐፊዎች ምን ይላሉ? በብራዚል ለሚካሄደው 20ኛው የዓለም ዋንጫ የኮካ…
Read 14695 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ