የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(17 votes)
በምኒልክ ዘመን በኦሮሞ ተወላጆች ላይ ተፈፅሟል የተባለውን የጡትና እጅ መቁረጥ ኢ-ሰብአዊ ድርጊትና ጭፍጨፋ ለማስታወስ በሚል በአርሲ አኖሌ አካባቢ በ20 ሚሊዮን ብር የተሰራው ሃውልት፣ በቅርቡ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙክታር ከድርን ጨምሮ በርካታ የኦህዴድ ባለስልጣናት በተገኙበት ተመርቋል፡፡ ሃውልቱን ያሰራው አካል ያለፈን…
Rate this item
(19 votes)
የአለማቀፉ የፕሬስ ነፃነት ቀን በዛሬው እለት “Media freedom for abetter feauture` በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡ ይህን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ የፕሬስ ካውንስል ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ተሣታፊ ከሆነችው ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱ ጋር ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው እና አለማየሁ አንበሴ ስለሀገራችን የፕሬስ ተግዳሮች ስለ…
Rate this item
(7 votes)
ተስፋለም ወልደየስን በጋዜጠኝነቱ እና በኢትዮጲያ የአካባቢ ጥበቃ ጋዜጠኞች አባልነቱ ምክንያት ከትውውቅ ያለፈ ጓደኝነት አለን፡፡ ከጀርባው የማትለየው ላብቶፑን አዝሎ ፈጠን ፈጠን እያለ በንቃት የሚንቀሳቀስ ለጋዜጠኝነት ሙያ ትልቅ ፍቅር እና ክብር ያለው ነው፡፡ ሙያው ልክ ተሳክቶላቸዋል በሚባሉ አገሮች ደረጃ እንዲሆን ሁልጊዜም የሚመኝ…
Rate this item
(2 votes)
“በልማት ሰበብ አፈና የሚፈፀምበት መዋቅር ነው” - መኢአድ“1ለ5 አደረጃጀት ለምርጫው ስጋት አይሆንም” - አንድነት“ፓርቲያችን፤ ህዝቡ የመዋቅሩ ሰለባ እንዳይሆን የማጋለጥ ሥራ ያከናውናል” - መድረክ“ተቃዋሚዎችም እንደ ኢህአዴግ የፈለጉትን አደረጃጀት መፍጠር ይችላሉ” - መኢአብ“ኢህአዴግ አፋኝ ሚሊሻ አድርጎ ያዘጋጃቸው ናቸው” - ኢዴፓ“አደረጃጀቱን ለምርጫ ይጠቀማል…
Rate this item
(15 votes)
ናፋቂ ከሆንኩ ፍትህና የህዝብን ዴሞክራሲ ናፋቂ ነኝየአገራችን የሚዲያ አወቃቀር በአንድ አካል የሚታዘዝ ነው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር የሆኑት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ፤በተለያዩ የፖለቲካ መድረኮች በሚሰነዝሯቸው ጠንካራ ትችቶች ይታወቃሉ፡፡ ላለፉት ተከታታይ ሳምንታት የነፃውን ፕሬስ ሁኔታ አስመልክቶ በሬድዮ ፋና በተዘጋጀው ውይይት ላይም…
Rate this item
(5 votes)
የኢትዮጵያን እና የሱዳንን ግንኙነት እንዴት ይገልፁታል?የሁለቱ አገሮች ግንኙነት ማብራሪያ የሚፈልግ ጉዳይ አይደለም፡፡ ምክንያቱም እየኖርነው ያለ ጉዳይ ነው፡፡ የሁለቱ አገራት ህዝቦች እጅግ የተቀራረበ ታሪክ እና ባህል ያላቸው ናቸው፡፡ ይብራራ ከተባለም ግንኙነቱ ረጅም ዘመናትን የተሻገረ፣ጥልቅ የሆነ እና ብዙ አቅጣጫዎች ያሉት ነው፡፡ ብዙ…