ጥበብ
ሙሉ ሰው አይደለሁም እንጂ፣ ንባብ ግን ህይወቴ ከሆነ አመታት ተቆጥረዋል፡፡ በነዚህ ዘመናት ውስጥ አያሌ መጻሕፍትን አገላብጬ፣ የማይረሱና ዘወትር የሚታወሱ ልሂቃንን ተዋውቄበታለሁ፡፡ እጄ ሳንቲም ሲገባ ከመጻሕፍት ውጭ ሌላ ስጋዊ ተድላን አዳብዬ…አልሜ እንኳን አላውቅም፡፡ መሰረታዊ የኑሮ ፍጆታም ቢሆን እዚህ ጥያቄ ውስጥ እሚገባ…
Read 431 times
Published in
ጥበብ
የህይወትን እውነተኛ ገፅታ በአጭር የፈጠራ ታሪክ አማካኝነት ማቅረብ አስቸጋሪ ጉዳይ ነው። ግን ደግሞ የሰው ልጅ ታሪክ ሳይናገር የኖረበት ዘመን የለም። እንደ ጦርነት እና እንደ በሽታ፣ ወይንም እንደ ርሃብ እና ብልፅግና አንድ ጊዜ የሚመጣ እና ሌላ ጊዜ የሚሄድ ነገር አይደለም። ታሪክ…
Read 480 times
Published in
ጥበብ
ደራሲ ምንድን ነው ስራው? ቃላት ከመልቀምና ወረቀት ላይ ቃላቶቹን ከመተንፈስ በላይ የሚያዘልቀው ሌላ የማናየው ሚስጥር አለ? ትርጉም ልንሰጠው የምንችለው መቼ ነው? የደራሲ ህይወት ፀጥታ የበዛባት ናት፡፡ የፀጥታው ሚስጥር ከየት ይምጣ ማን ይፈብርከው ደራሲው ይህንኑ ሚስጥር እየፈታ ነው ህይወቱን የሚገፋው፡፡ የደራሲ…
Read 417 times
Published in
ጥበብ
ዓለም አቀፍ የመጻሕፍት ቀንን ምክንያት በማድረግ የገዢው ፓርቲ ልሳን በሆነ ሳምንታዊ ጋዜጣ ላይ ‹‹የትርጉም ስራዎች ስነጽሑፋዊ አሻራ›› በሚል ርዕስ፤ አብርሃም ገብሬ የተባለ አምደኛ ሰፋ ያለ ጥናታዊ ጽሁፍ አስነብቦ ነበር፡፡ አብርሃም በሀተታው እንዳብራራው፤ የስነጽሑፍ ስራዎች ማዕከል አድርገው የሚነሱት ‹ሰውን› ነው፡፡ ስለ…
Read 418 times
Published in
ጥበብ
“ባጠቃላይ፣ እናርጅና እናውጋ፣ ጌራወርቅ ሞጋች፣ አመራማሪ፣ ገሳጭና አስደማሚ ዐሳቦችን በምናቡ ሸምኖ በማቅረብ ውስብስቡን ኑባሬንና ልቡናችንን ባላየነው አድማስ በርብረን እንድንገነዘብ ያደረገበት ሸጋ መድበል ነው፡፡ ይህ የፈጠራ ሥራ በኪነት ሚዛን የከያኒውን ክህሎት መስክረን፣ ያለ ንፍገት ሥሙን በደማቅ ቀለም እንድንጽፍ የሚገፋ ነው፡፡--እናርጅና እናውጋ…
Read 531 times
Published in
ጥበብ
“--ደራሲ መስፍን ወንድወሰን በለዛ ተውቧል። በጨዋታ ደምቋል። በሕይወት ተገልጧል። በሸሙኔ አፍ ሕይወት በአማራ ሳይንት ግድም ስትንፎለፎል ያሳየናል። ቆላ ሲወርድ፥ ደጋ ሲወጣ ያለ ድካም በሳይንት መስክ ያመላልሰናል።--አዳራሹን ሰው ሞልቶታል። የመድረኩ ድባብ የትዝታ ናፍቆት ተላብሷል። የየሰው ፊት ጉጉት ያንፀባርቃል። ዝግጅቱ እስኪጀምር ሁሉም…
Read 526 times
Published in
ጥበብ