ጥበብ
ዛሬፀጉሩ ላይ ሽበት ጣል ጣል አድርጎበታል፡፡ ሰውንቱ ኮስምኗል፡፡ እድሜ ተጫጭኖታል፡፡ በርግጥ 13 ዓመት ቀላል ጊዜ አይደለም፤ ያውም ከርቸሌ፡፡ የከርቸሌ እስረኞች በሙሉ ሸሪኮቹ ናቸው፡፡ የሰው መውደድ አለው፡፡ ከሊቅ እስከ ደቂቅ፤ ’ዘኔ‘ እያለ ያቆላምጡታል፡፡ ጨዋታ ያውቅበታል፡፡ ዘነበ ካለ እስረኛው ባይበላ ባይጠጣ ግዴለውም፡፡…
Read 354 times
Published in
ጥበብ
በሁለቱም ጉንጮቻቸው እንባቸው ይወርዳል። ጣሪያው ላይ የተስፋ ችቦ ጨብጦ የሚያነድደው መልዐክ፤የተንጠለጠሉ የተስፋ አበባዎች፣የሉም። የሚታያቸው የገረረ በረሃ፣የነደደ ምድረበዳ ነው።ግን በጀርባቸው ተንጋልለው የሚያዩት ወደዚያ ነው።በዚያ ላይ ግራና ቀኛቸው ተኝተው የሚያቃስቱ ሕመምተኞች ድምፅ ይበልጥ የነፍሳቸውን ዜማ እያመሳቀለው ነው።ጉልበታቸው ከድቷቸዋል፤ ድሮ ጎረምሳ እያሉ አልጋውን…
Read 512 times
Published in
ጥበብ
ዐለም የምትሽከረከረው በዛቢያዋ ብቻ አይደለም፤ሥነ ልቡናዊ ስካር በሚያንገዳግዳቸው ግራ የተጋቡ ሰዎችም ጭምር ነው። ዐለም ላይ ጥፋት መጣ፤ጦርነት ተቀሰቀሰ በተባለ ቁጥር፣ደም የነካው ሰይፍ፣ባሩድ ያጠለሸው ምድር ባየን ጊዜ፣ ሰይጣን ላይ የምንፈርደው ፍርድ ሁሌ ትክክል አይደለም፤ ሌላ ያሸመቀ ሰው ሠራሽ ሰይጣንም አለ። የወደቀ…
Read 597 times
Published in
ጥበብ
(ሂሳዊ አስተያየት፡-‹‹ሚዛን የለሽ ሚዛንና ሰው››)በዚህ ምጥን ሥነ-ጽሑፋዊ የዳሰሳ ፅሁፍ፣ ሁለት ጉምቱ የኪነጥበብ ሰው የሆኑት ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው በ‹‹ውስጠት›› እና አሰፋ ጉያ በ‹‹የከንፈር ወዳጅ›› የግጥም መድበሎቻቸው ያካተቷቸውን ‹‹ሰው እና ሚዛን የለሽ ሚዛን›› ግጥሞችን እቃኛለሁ፡፡ መቃኛዬ ቃል ነው፡፡ ጉድ እኮ ነው!ከላይ ጎባባውን…
Read 430 times
Published in
ጥበብ
እኛ ሀገር የሚጻፉ የልብ ወለድ መጻሕፍትንና ወጣት ደራሲያንን በአዳም ረታ ተጽዕኖ ሥር እንደ ወደቁ አድርጎ የመቀንበብ፣ የመተቸት፣ ሥራቸውን ዋጋ ቢስ ለማድረግ የመሞከር ዝንባሌ (ከትህትና ጋር) በጥንቃቄ መጤን እንዳለበት ይሰማኛል። ያለበለዚያ ግን ይህ ዓይነቱ አካሄድ የከንቱ ፍረጃ ባሕላችን አካል ኾኖ ይቀጥል…
Read 464 times
Published in
ጥበብ
‘ሰው የሚንቀሳቀሰው ጥያቄ ሲጎትተው ነው፡፡’ (ገፅ 87) ይለናል ደራሲ ፍቃዱ አየልኝ (2016)ጥያቄ !ስብሀት ምን አረገ?ጠየቀ!ስርአት፣ ማህበረሰብ፣ ስልጡኑ አዲስ አበቤ እያወቀ በይሁንታ አብሮት እሚኖረውን ነገር ግን ድምጥ አውጥቶ ሊወያይበት ያልሻተውን - ያልደፈረውን፣ ከቶም ሊያወግዘው ያላሰበውን፣ ቤተ- መንግስትና ቤተ- እምነት ፣ ዩኒቨርሲቲ፣…
Read 469 times
Published in
ጥበብ