ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ባህል ማዕከላት የሚሳተፉበትና የፊታችን ሰኞ ጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም የሚከፈት አገራዊ ፌስቲቫል ማዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ፌስቲቫሉ ለተከታታይ ሦስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ መክፈቻው ሰኞ ከአመሻሹ 11 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ድረስ…
Rate this item
(0 votes)
የወንድሙ ገዳን «አሌፍ ቤት» መጽሐፍን እያነበብኩ ነው። ስጨርሰው ይሄ «ድንቢጮ»የተባለ ሰውዬ ሊያስበጨኝ ወይም ሊያበጭጨኝ፤ ሊያዳብረኝ ወይም ሊያደናብረኝ ይችላል ብዬ ገመትኩ። ማንበቤን ግን አላቋረጥኩም፡፡ የዚህ ሰሞን የማታ የማታ ስራዬ እሱው ሆኗል። ድንቢጮ በዛ አጭር ቁመቱ የሁላችንንንም የዘመናት ጉድ ተሸክሟል። የምንናገረውንም የማንናገረውንም…
Rate this item
(2 votes)
 ‹‹አልገባኝምና መቼም አልፈታውም፤የምኞትን ፈረስ፣ ልጓም አይገታውም፤››ቴዎድሮስ ታደሠ 1977 ዓ.ም ላይ በ‹‹ሉባንጃዬ›› አልበም ሥራውን ጀመረ፤ የዜማ ደራሲ እንደሆነ ይታወቃል፤ ‹‹ሉባንጃዬ››፣ ‹‹ምን አሉ››፣ ‹‹ዝምታ›› እና ሌሎች የዜማ ድርሰቶቹ ናቸው፤ የግጥም ሀሳብም ያቀርባል፤ ዜማ ሲያጠና ጎበዝ ነው፤ የአስቴር አወቀን ‹‹እትቱ›› በመድረስም ሆነ በማጥናትና…
Tuesday, 23 January 2024 20:11

ኢህአፓና ስፖርት part 6

Written by
Rate this item
(0 votes)
https://youtu.be/k-llnz_sfro?si=Sr1-RWyz4-25MfPi
Tuesday, 23 January 2024 19:44

ኢህአፓና ስፖርት part 5

Written by
Rate this item
(1 Vote)
https://youtu.be/eDfloxakiw0?si=8Hk6mfRU7k-NGRRS
Rate this item
(0 votes)
ቤርሙዳ ትራይአንግል በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ የሰዎች፣ የአውሮፕላኖች፣ የመርከቦች ደብዛ ይጠፋበታል፣ እዚያ የገባም አይገኝም የተባለለት ሥፍራ ነው፡፡ ቤርሙዳ የገባ አይወጣም፡፡ ይኑር ይሙት አይታወቅም፡፡ የእኛው ሀገር ውድ ደራሲና ጋዜጠኛ በዓሉ ግርማም እስካሁን ሕይወቱ አለፈ ብሎ ያረጋገጠም ሆነ የለም በዚህ አለ የሚለን አልተገኘም፡፡…
Page 9 of 253