ጥበብ

Saturday, 24 August 2024 00:00

ስለ ፍቅር….

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዛሬፀጉሩ ላይ ሽበት ጣል ጣል አድርጎበታል፡፡ ሰውንቱ ኮስምኗል፡፡ እድሜ ተጫጭኖታል፡፡ በርግጥ 13 ዓመት ቀላል ጊዜ አይደለም፤ ያውም ከርቸሌ፡፡ የከርቸሌ እስረኞች በሙሉ ሸሪኮቹ ናቸው፡፡ የሰው መውደድ አለው፡፡ ከሊቅ እስከ ደቂቅ፤ ’ዘኔ‘ እያለ ያቆላምጡታል፡፡ ጨዋታ ያውቅበታል፡፡ ዘነበ ካለ እስረኛው ባይበላ ባይጠጣ ግዴለውም፡፡…
Tuesday, 20 August 2024 20:30

የሕይወት ቀለማት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 በሁለቱም ጉንጮቻቸው እንባቸው ይወርዳል። ጣሪያው ላይ የተስፋ ችቦ ጨብጦ የሚያነድደው መልዐክ፤የተንጠለጠሉ የተስፋ አበባዎች፣የሉም። የሚታያቸው የገረረ በረሃ፣የነደደ ምድረበዳ ነው።ግን በጀርባቸው ተንጋልለው የሚያዩት ወደዚያ ነው።በዚያ ላይ ግራና ቀኛቸው ተኝተው የሚያቃስቱ ሕመምተኞች ድምፅ ይበልጥ የነፍሳቸውን ዜማ እያመሳቀለው ነው።ጉልበታቸው ከድቷቸዋል፤ ድሮ ጎረምሳ እያሉ አልጋውን…
Rate this item
(0 votes)
 ዐለም የምትሽከረከረው በዛቢያዋ ብቻ አይደለም፤ሥነ ልቡናዊ ስካር በሚያንገዳግዳቸው ግራ የተጋቡ ሰዎችም ጭምር ነው። ዐለም ላይ ጥፋት መጣ፤ጦርነት ተቀሰቀሰ በተባለ ቁጥር፣ደም የነካው ሰይፍ፣ባሩድ ያጠለሸው ምድር ባየን ጊዜ፣ ሰይጣን ላይ የምንፈርደው ፍርድ ሁሌ ትክክል አይደለም፤ ሌላ ያሸመቀ ሰው ሠራሽ ሰይጣንም አለ። የወደቀ…
Sunday, 11 August 2024 21:06

ቀታሪ ግጥም

Written by
Rate this item
(0 votes)
(ሂሳዊ አስተያየት፡-‹‹ሚዛን የለሽ ሚዛንና ሰው››)በዚህ ምጥን ሥነ-ጽሑፋዊ የዳሰሳ ፅሁፍ፣ ሁለት ጉምቱ የኪነጥበብ ሰው የሆኑት ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው በ‹‹ውስጠት›› እና አሰፋ ጉያ በ‹‹የከንፈር ወዳጅ›› የግጥም መድበሎቻቸው ያካተቷቸውን ‹‹ሰው እና ሚዛን የለሽ ሚዛን›› ግጥሞችን እቃኛለሁ፡፡ መቃኛዬ ቃል ነው፡፡ ጉድ እኮ ነው!ከላይ ጎባባውን…
Rate this item
(0 votes)
እኛ ሀገር የሚጻፉ የልብ ወለድ መጻሕፍትንና ወጣት ደራሲያንን በአዳም ረታ ተጽዕኖ ሥር እንደ ወደቁ አድርጎ የመቀንበብ፣ የመተቸት፣ ሥራቸውን ዋጋ ቢስ ለማድረግ የመሞከር ዝንባሌ (ከትህትና ጋር) በጥንቃቄ መጤን እንዳለበት ይሰማኛል። ያለበለዚያ ግን ይህ ዓይነቱ አካሄድ የከንቱ ፍረጃ ባሕላችን አካል ኾኖ ይቀጥል…
Rate this item
(1 Vote)
‘ሰው የሚንቀሳቀሰው ጥያቄ ሲጎትተው ነው፡፡’ (ገፅ 87) ይለናል ደራሲ ፍቃዱ አየልኝ (2016)ጥያቄ !ስብሀት ምን አረገ?ጠየቀ!ስርአት፣ ማህበረሰብ፣ ስልጡኑ አዲስ አበቤ እያወቀ በይሁንታ አብሮት እሚኖረውን ነገር ግን ድምጥ አውጥቶ ሊወያይበት ያልሻተውን - ያልደፈረውን፣ ከቶም ሊያወግዘው ያላሰበውን፣ ቤተ- መንግስትና ቤተ- እምነት ፣ ዩኒቨርሲቲ፣…
Page 9 of 262