ጥበብ
Saturday, 03 February 2024 00:00
የአ.አ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል ያዘጋጀው አገራዊ ፌስቲቫል የፊታችን ሰኞ ይከፈታል
Written by Administrator
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ባህል ማዕከላት የሚሳተፉበትና የፊታችን ሰኞ ጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም የሚከፈት አገራዊ ፌስቲቫል ማዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ፌስቲቫሉ ለተከታታይ ሦስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ መክፈቻው ሰኞ ከአመሻሹ 11 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ድረስ…
Read 469 times
Published in
ጥበብ
የወንድሙ ገዳን «አሌፍ ቤት» መጽሐፍን እያነበብኩ ነው። ስጨርሰው ይሄ «ድንቢጮ»የተባለ ሰውዬ ሊያስበጨኝ ወይም ሊያበጭጨኝ፤ ሊያዳብረኝ ወይም ሊያደናብረኝ ይችላል ብዬ ገመትኩ። ማንበቤን ግን አላቋረጥኩም፡፡ የዚህ ሰሞን የማታ የማታ ስራዬ እሱው ሆኗል። ድንቢጮ በዛ አጭር ቁመቱ የሁላችንንንም የዘመናት ጉድ ተሸክሟል። የምንናገረውንም የማንናገረውንም…
Read 480 times
Published in
ጥበብ
‹‹አልገባኝምና መቼም አልፈታውም፤የምኞትን ፈረስ፣ ልጓም አይገታውም፤››ቴዎድሮስ ታደሠ 1977 ዓ.ም ላይ በ‹‹ሉባንጃዬ›› አልበም ሥራውን ጀመረ፤ የዜማ ደራሲ እንደሆነ ይታወቃል፤ ‹‹ሉባንጃዬ››፣ ‹‹ምን አሉ››፣ ‹‹ዝምታ›› እና ሌሎች የዜማ ድርሰቶቹ ናቸው፤ የግጥም ሀሳብም ያቀርባል፤ ዜማ ሲያጠና ጎበዝ ነው፤ የአስቴር አወቀን ‹‹እትቱ›› በመድረስም ሆነ በማጥናትና…
Read 436 times
Published in
ጥበብ
https://youtu.be/k-llnz_sfro?si=Sr1-RWyz4-25MfPi
Read 476 times
Published in
ጥበብ
https://youtu.be/eDfloxakiw0?si=8Hk6mfRU7k-NGRRS
Read 493 times
Published in
ጥበብ
ቤርሙዳ ትራይአንግል በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ የሰዎች፣ የአውሮፕላኖች፣ የመርከቦች ደብዛ ይጠፋበታል፣ እዚያ የገባም አይገኝም የተባለለት ሥፍራ ነው፡፡ ቤርሙዳ የገባ አይወጣም፡፡ ይኑር ይሙት አይታወቅም፡፡ የእኛው ሀገር ውድ ደራሲና ጋዜጠኛ በዓሉ ግርማም እስካሁን ሕይወቱ አለፈ ብሎ ያረጋገጠም ሆነ የለም በዚህ አለ የሚለን አልተገኘም፡፡…
Read 613 times
Published in
ጥበብ