ጥበብ
በእንዳለጌታ ከበደ (PhD.) የተደረሰው “ሲጥል” ተብሎ የተሰየመው ልብወለድ፣ ርእሱን ያገኘው፣ በመጽሐፉ ውስጥ የተወሱ ገጸ-ባህርያት፣ “ደብረ ሠምራ” ለመሄድ አስበው “ዐሊይ” ወደ ምትባል ትንሽ የገጠር ቀበሌ ስለተጓዙ ይመስለኛል፣ ያንን ዓይነት ስያሜ (ቀን ሲጥል ዓይነት) የተሰጠው፡፡ ደራሲው አሥራ ሁለት ገደማ በሆኑ ቀጥተኛ ገጸ-ባህርያት፣…
Read 593 times
Published in
ጥበብ
፨ ደንጊያ ቀረሽ ውርጅብኝ ከአንባቢዎቹ ሲወርድበት ወደ ኋላ ይወስዳቸዋል። ‹‹እኔን አትውቀሱኝ።›› ይላል። ከሃያ አመት በፊት ስለነበረው፤ ገና ሰላሳዎቹ ውስጥ እየገባ ያለ፣ ጺሙ ገና እያቀመቀመ ያለ ወጣት ጋዜጠኛ ያስታውሳል። ለጋዜጠኝነት ሥራ ከአዲስ አበባ ውጪ ሲወጣ ባለጋሪ፣ ለጋሪው ከለላ ሳይሰራ ከኋላው በተቀመጠች…
Read 688 times
Published in
ጥበብ
የሥነ-ጥበብም ሆነ የኪነት ሰዎች በገባቸውና በራሳቸው መንገድ፣ቋንቋና ፍልስፍና ስለ ዝምታ ሲነግሩን ኖረዋል። ለመንፈሳዊ ሕይወት ቅርብ የሆኑ፤ “በአርምሞ” ከፈጣሪያቸው መገናኘትን ግባቸው ያደረጉ እንዲሁም ከራስ ጋር ለማውጋት በሚሹ ግለሰቦች ጭምር ትልቅ ቦታ ይሰጣታል_ዝምታ።ገጣሚ ነቢይ መኮንን ከመአዛ ብሩ ጋር ባደረገው ጭውውት፣ ለሰላሳ ዓመታት…
Read 865 times
Published in
ጥበብ
ሼኽ ወይም ኡስታዝ የእስልምና ሃይማኖት ሊቅ ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም ለብዙ ዓመታ ዓሊሞች አሉ በተባሉበት ቦታ ሁሉ እየተገኙ ቀርተዋል፡፡ የሃይማኖት አዋቂ ለመሆን ብዙ ኪታቦችን አገላብጠዋል፡፡ አሁን በተራቸው የቃረሙትን ሁሉ ለሌሎች ለማካፈል ሲሉ ማስተማር ጀምረዋል፡፡ ምላሳቸው የተባረከ ነው፡፡ የሃይማኖት ዕውቀትን ማሳወቅንና ተናግረው…
Read 759 times
Published in
ጥበብ
፨ መለያየት፣ መበታተን፣ የአንድ አባት ልጆች እንዳልነበርን (የአደም) መከፋፈል፤ የጊዜያችን፣ የዘመናችን፣ የአለማችን ኹኔታ ነው። ተግባብቶና ተፋቅሮ መኖር፣ ለረዥም ዘመን ተፈጥሯችን እስካይመስል ድረስ። በሐገራችን ደግሞ የባሰ ነው። የውጭ ወራሪ ሲመጣ መመከት፤ እርስ በርስ ደግሞ መባላት። እርስ በርስ፤ ርዕሰ ጉዳይ መሆን የማይችሉ፣…
Read 593 times
Published in
ጥበብ
የማኅበረሰብ አገልግሎት ትኩረት ከሚሹ ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው፤ በግል እና በተቋም መንቀሳቀስ፣ ትውልድ እና ሀገር ላይ መሥራት ሞትን ከማሸነፊያ መንገዶች መካከል ዋንኛው ነው፤ መማር፣ ወይም የቀለም ትምህርት እያንዳንዱን ትምህርት አንጥሮና በጥሩ ውጤት አጠናቅቆ አንቱታን ማትረፍ ብቻ አይደለም፤ የቀለም ትምህርት በሥነ-ምግባር፣…
Read 707 times
Published in
ጥበብ

