ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
 በለው ገበየሁ ከመጀመሪያ ባለቤት ከሙሽሪት ጥበብ ሦስት ልጆች ወለደ። የበኩር ልጁ ከሰው በላይ ቅኔ ይባላል። ተከታዩን የአገጭ ጢሞች ብሎታል። የሦስተኛው ስምማ ዓለምን ያስገረመ ነው። እንኳን መሐይም ሆንኩ ብሏታል። በለው መቼም ተንኮለኛ ነው። ከጥበብ ለወለዳቸው ልጆቹ ለምን እንዲህ ያለ ስም እንዳወጣ…
Rate this item
(3 votes)
 በዘፈኖቹ ሲያፈቅር የማይቀልደው፣ ሲናፍቅ የማይሰንፈው፣ ሲማጸን የእውነቱን የሆነው ሚካኤል በላይነህ፤ እንደ አለፉት አልበሞቹ ሁሉ ዛሬም በ”አንድ-ቃል” ፍቅርን ሲሞሽር፣ ናፍቆቱን ሲያሞካሽ፣ ተማጽኖውን ሲያቀርብ ተደምጧል።በአልበሙ ለፍቅር ሲደክም፣ ለናፍቆት ሲወጣ ሲወርድ፣ ለአብሮነት ጎንበስ ቀና ሲል፣ ለስህተት ሲጸጸት እና ሲታረም እንደቀድሞው ሁሉ ዛሬም አግኝተነዋል።በዝብርቅርቅ…
Rate this item
(2 votes)
ከማዕበል ማዶ!የተረሳ የሚያስታውስ፤ የተከደነ የሚገልጥ፤በየሀብከ ብርሃኔ ጥላሁን➾ የመጽሐፉ ርዕስ:- ከማዕበል ማዶ … ገፀ ብዙ ስብዕና➾ የመጽሐፉ አዘጋጅ፦ ደራሲ ተስፋዬ ማሞ➾ የመጽሐፉ ይዘት:- የደራሲው ግለ ማስታወሻ ➾ የመጽሐፉ የገጽ ብዛት:- 364➾ የመጽሐፉ የምዕራፍ ብዛት:- ስምንት➾ የሕትመት ዓመት:- ፩ኛ ዕትም ነሐሴ 2016…
Rate this item
(1 Vote)
 አዳም ረታ በተለይ ኋላ ላይ ባሳተማቸው ‘እቴሜቴ የሎሚ ሽታ’፣ ‘ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ’ እና ‘የስንብት ቀለማት’ ኪናዊ ድርሰቶቹ ውስጥ የተለያዩ ፍልስፍናዊ እሳቤዎች ጎልቶ ይንጸባረቅባቸዋል፡፡ ለአብነትም የድህረ-ቅኝ ግዛታዊነት (postcolonialism) ፍልስፍናዊ እሳቤዎች በእነዚህ ድርሰቶች ውስጥ በስፋት ይነበባል፡፡ ይሄ ማለት ግን እነዚህ የአዳም…
Rate this item
(0 votes)
 እንደ መጽሐሃፍ- ቅዱሷ ቤርሳቤህ (260) ታሪካቸው ያልተጻፈ፣ ወይም ተነክቶ የተተወ ሰዎች፣ ስለ ‹ያልተቀበልናቸው› ማህበረሰቦች፣ ‹ማዕቀብ› ስለተጣለባቸው ህዝቦች፣ ታሪካቸው ተድበስብሶ በስርዓት ፍትህና ፍርድ ላላገኙ ሰዎች፣ ከመጽሃፉ መታሰቢያ ጀምሮ የት እንደገቡና፣ ‹‹የት እንደወደቁ ያልታወቁ››(129) (በአሉ ግርማ’ን ጨምሮ) ያልታወቁ ግለሰቦች፣ ለህዝብና ለሃገር የሚኾን…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹ካገኘሻቸው - ለቃቅሚያቸው፤ካገኘሃቸው - ለቃቅማቸው፤›› (‹‹ስርቅታዬ››፣ ሰለሞን ደነቀ)ነሐሴ ዕድለኛ ወር ነው፤ ሐምሌ ወር ላይ ጆሮአችንን ሰቅዞ የያዘው የዝናብ፣ የመብረቅ እና የወራጅ ወንዝ ድምጽ ለአፍታ ገለል ይልና በነሐሴ ጅራፍ ይረታል። አድባር የሚሰነጥቅ፣ አውጋር የሚያሸብር ብልጭታ መብረቁ ገሸሸ ይልና ጅራፍ በቦታው ይተካል፤…
Page 8 of 262