ጥበብ
የዶርማችንን መስኮት ከፍቼ አሻግሬ እያየሁ ነው። ትይዩ ተቀምጠው መተላለፊያቻችንን በራሳቸው የቀየሱት ሁለቱ አልጋዎች ላይ አቤልና ፀጋዬ ተሰይመው፤ ከእዚህኛው ወደ እዛኛው አልጋ ቃላት እየተወራወሩ በማውጋት ላይ ናቸው። መሀላቸው ብሆንም ጀርባ ሰጥቻቸዋለሁ፤ አልፎ አልፎ ወሬያቸው ጆሮዬን ዳበስ እያደረገ በመስኮቱ ያመልጣል። የምጠብቃት ቆንጆ…
Read 374 times
Published in
ጥበብ
አዳም ረታ ብዙነህ ‹‹ግራጫ ቃጭሎች›› በተሰኘ ልብ ወለድ ድርሰት ዕውቀቱን፣ ትዝብቱን፣ ንባቡን፣ ነቀፌታውን፣ ብስጭቱን፣ ጣመኑን፣ ድባቴውንና ሌሎች ጉዳዮችን በዋናው ገጸ-ባሕሪይ በ‹‹በመዝገቡ ዱባለ›› አንደበት አድሮ ተናዟል፤ በዚህ ድርሰት አዳም መቅኔውን አሟጥጦ ግልጋሎት ላይ አውሏል ብዬ አምናለሁ፤ ‹‹ግራጫ ቃጭሎች›› የአዳም ረታ ታላቁ…
Read 469 times
Published in
ጥበብ
ዘመናዊ ልብወለድ ትረካ ውስጥ ስሜትንና ድርጊትን Juxtapose በማድረግ በስንት ነገር አባብለን ያረጋነውን ልቡና በመረበሽ የለመድነውን የልብወለድ ተዋረድና ቅርፅ ማሳሳት አንዱ መታያው ነው፡፡ ዛሬ የምንዳስሰው ልቦለድ ደራሲ ይህን ስልት ይሁነኝ ብሎ በመጠቀም የDeconstruction ሙከራውን ለማሳየት ያደረገው ጥረት ቢበረታታም ፣ ተሳክቶለታል ማለት…
Read 459 times
Published in
ጥበብ
በአንድ ወቅት በነበረ ግጭት “ዜጎቻችን ስለሞቱብን ቦታው ለኛ ይገባል” ብለው እንግሊዞች ፍርድ ሊጠይቁ ወደ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ መጡ፡፡ ምኒልክም የሚፈርዱት ለጊዜው ቢቸግራቸው ወደ ፊታውራሪ ኃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ዳኝነት ያገኙ ዘንድ መሯቸው፡፡ አቤቱታ አቅራቢ እንግሊዞችም “ዜጎቻችን በሥፍራው ስለተገደሉብን አጽማቸው ያረፈበት ቦታ ይሠጠን…
Read 558 times
Published in
ጥበብ
“--ወንድዬ ዓሊ በ1950 ዓ.ም በቀድሞው የወሎ ጠቅላይ ግዛት፣ ወረኢሉ አውራጃ ካቤ በምትባል መንደር ታክል ከተማ ተወለደ፡፡ ለወላጆቹ አምስተኛ ልጅ የሆነው ወንድዬ፤ በእናቱ ፍቅር ተምበሽብሾ፣ ወደ ጫና በሚያደላው በአባቱ ጥብቅ ሥነ- ምግባር ተኮትኩቶ አደገ፡፡ ግጥም መግጠም የጀመረው፣ ገና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት…
Read 686 times
Published in
ጥበብ
”--ታዲያ አደገኝነቱ ባያጠራጥርም የመጣው ይምጣ ብለው፤ በድፍረት የሚጠይቁ አልፎ አልፎ ብቅ ይላሉ፡፡ አይነካም የተባለውን የሚነኩ፤ በሩቅ የተሰቀለውን ለማውረድ የሚተጉ፤ ልባም አርቲስቶች፡፡ በአነጋጋሪ የጥበብ ስራዋ በቀዳሚነት የምንጠቅሳት ኢትዮጵያዊት አርቲስት ደግሞ እንስት ምህረት ከበደ ናት፡፡ ምህረት የተወለደችው በደሴ ከተማ ሲሆን፤ ከስእል በተጨማሪም…
Read 720 times
Published in
ጥበብ