ጥበብ
‹‹ውበትሽን አይቶ፣ የማያደንቅ ሰው፤በርግጥ ያስታውቃል፣ ችሎታ እንዳነሰው፤›› (‹‹የጠላሽ ይጠላ››፣ ጥላሁን ገሠሠ፤ ዜማ፡- ጥላሁን ገሠሠ፤ ግጥም፡- ሻለቃ አፈወርቅ ዮሐንስ)።….1933 ዓ.ም. አንድ ሥጦታ በምድራችን ከቸች አለ - ጥላሁን ገሠሠ በወሊሶ ተወለደ፤ በአዲስ አበባ ከተማ፣ ጠመንጃ ያዥ አካባቢ በሚኖሩ ቤተሰቦቹ ዘንድ መራራና ጣዕሙን…
Read 514 times
Published in
ጥበብ
እስቲ ዝም ብለን እንፈላሰፍ፡፡እስቲ ዝም ብለን በጥያቄዎች ጨዋታ ትርጉም እንማስን…እስቲ ላሁን ብቻ ነገሩ ሁሉ የተምታታበት ፈላስፋ እንሁን…እንሁን…ላሁን ብቻ…ምንድን ነው ይሄ ሁላ ነገር? ምንድን ነው ይሄ ምድር የተባለ ክምር አለት? ደግሞ በላዩ ላይ ሰዎች የቁጥሩ ብዛት እንደ ምድር አሸዋ ተበትኖ፣ ያለ…
Read 771 times
Published in
ጥበብ
ቪላዬ በረንዳ ተጎልቼ፣ ዐይኖቼን ምዕራብ አድማስ ላይ የነገሰችዉ ጀንበር ላይ ተክዬ በትዝታ ባህር እዋኛለሁ፡፡ እንዲህ እንደዛሬው ናፍቆት ክፉኛ ሲደቁሰኝ እንደ ፈረስ ሰግሬ፣ አድማሱን ሰንጥቄ ትውልድ ሀገሬ መግባት እመኛለሁ፡፡ እንደ ንስር በርሬ፣ ውቅያኖስ አቋርጬ ወገኖቼ ሀገር የጁ መሄድ እመኛለሁ፡፡ አንድ፣ ሁለት…
Read 929 times
Published in
ጥበብ
የዚህ ጽሑፍ አብይ ዓላማ፣ የደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ድርሰት የሆነውን “ሲጥል” ረጅም ልቦለድ፣ ከጃዝ ሙዚቃ የትረካ ስልት አንጻር መፈተሽ ነው። ጃዝ ሙዚቃ የመድረክ ላይ በቅጽበት የመፍጠርና፣ ታሪክን በሙዚቃ የመናገር ስርዓት (Improvisation) ወደ ሥነጽሐፉ አለም ደራሲው እንዳለጌታ ከበደ በ”ሲጥል” ረጅም ልቦለድ አማካኝነት…
Read 654 times
Published in
ጥበብ
[እንኳን ኃይለኛ ነፋስና ጎርፍ፤ ገዘፍ ያለ ሰው ገብቶ ሁለት ሦስቴ ቢያነጥስ የሚፈራርስ የሚመስል ቤት ይታያል። መብራት የሌለባት፣ ተጨማሪ ክፍል የሌላት እዛች ቤት ውስጥ ልታልቅ የደረሰች ሻማ እየበራች ነው። በሷ ብርሃን ታግዞ አንድ ያለ እድሜው ችግር ያስረጀው ሰው ይጽፋል። የቤቱ ግድግዳ…
Read 465 times
Published in
ጥበብ
[እንኳን ኃይለኛ ነፋስና ጎርፍ፤ ገዘፍ ያለ ሰው ገብቶ ሁለት ሦስቴ ቢያነጥስ የሚፈራርስ የሚመስል ቤት ይታያል። መብራት የሌለባት፣ ተጨማሪ ክፍል የሌላት እዛች ቤት ውስጥ ልታልቅ የደረሰች ሻማ እየበራች ነው። በሷ ብርሃን ታግዞ አንድ ያለ እድሜው ችግር ያስረጀው ሰው ይጽፋል። የቤቱ ግድግዳ…
Read 464 times
Published in
ጥበብ

