ጥበብ
Monday, 07 November 2011 13:30
ትህትና ወይም ክርስቶሳዊ ጅራፍ “ትዕቢተኛ ሆኖ ፊልም ሰሪ መሆን አይቻልም” ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ
Written by ተስፋ አሰፋ (ከባህር ዳር ዩኒቨርስቲ) tedla.tesfaassefa@gmail.com
ቀኑንና ዕለቱን በትክክል ባላስታውስም 2001 ዓ.ም ታህሳስ ወር ላይ፤ ስፍራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር ነው፡፡ አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር አንድ ዝግጅት አዘጋጅቶ ነበር፡፡ የዕለቱ ዝግጅት መታሰቢያነቱ ለታዋቂው የፊልም ባለሙያ ሚሼል ፓፓቲከስ እንደነበር ትዝ ይለኛል፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ የቀድሞው የባህል ቱሪዝም ሚኒስትር…
Read 3810 times
Published in
ጥበብ
አዲስ እይታ ሲመጣ ተቀብሎ ከማገናዘብ ውጭ ምንም አማራጭ የለኝም፡ በተለይ ደግሞ ይህ እይታ ከዚህ በፊት ግራ የሚያጋቡ የተበሰጣጠሩ የአስተሳሰብ እንቆቆልሾችን በሙሉ የሚፈታ ከሆነ አለመቀበል ያስቸግራል፡፡ ...ስለ “ሀገር” ሁላችንም ሁሌ እናወራለን፡አገሬን እንላለን፣ አገሬ ገብቼ፣ ሀገሬን አይቼ፣ ለሀገሬ ሰርቼ፣ ሀገሬን አሳድጌ፣ የሀገሬን…
Read 3306 times
Published in
ጥበብ
ባለፉት ሰባት ዓመታት በየ15 ቀኑ እሁድ እሁድ ከ170 በላይ የሥነ - ጽሑፍ ሥራዎች ላይ ውይይት ያካሄደው “ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የንባብና የውይይት ክበብ” ባለፉት ጥቂት ወራት ታሪክ ቀመስ መጻሕፍትን ብቻ የሙጥኝ ብሎ ነበር፡፡ “ቄሳርና አብዮት”፣ “ጃገማ ኬሎ”፣ “የሀበሻ ጀብዱ”፣ “ደቂቀ እስጢፋኖስ”…
Read 3247 times
Published in
ጥበብ
በድሪምዎርክስ የተሰሩት “ፑስ ኢን ዘ ቡትስ” በሰሜን አሜሪካ፤ ስቴቨን ስፒልበርግ ዲያሬክት ያደረገው “ዘ አድቬንቸር ኦፍ ቲን ቲን” በመላው ዓለም በሳምንታዊ ገቢያቸው የቦክስ ኦፊስ ደረጃን እየመሩ ነው፡፡ በ130 ሚሊዮን ዶላር በጀት በዲጅታል 3ዲ የተሰራው “ፑስ ኢን ዘ ቡትስ” በታዋቂው የሽሬክ ፊልም…
Read 3312 times
Published in
ጥበብ
ይህንን ጽሑፍ እንድጽፍ መንስኤ የሆነኝ ባለፈው ሳምንት ለንባብ የበቃው የአዲስ አድማስ ዕትም ነው፡፡ በጥበብ አምድ ላይ ተጋባዥ የነበረችው ተዋናይት ሮማን በፍቃዱ ስለፊልምና የፊልም ገቢ እንዲሁም የፊልም ሰሪዎች በተመልካች መቀደምንና በሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የሰጠችውን ቃለ-ምልልስ አነበብኩት፡፡ ከዚያም ከዚህ ቀደም ሳስባቸው…
Read 4664 times
Published in
ጥበብ
የጋዜጣ አንባቢና የውሃ-ሙላት አንድ ነው፡፡ ጋዜጠኛና ለውሃ-ሙላት የዘፈነው አዝማሪም እንደዚያው ተመሳሳይ፡፡ ኧረ እንደውም ተተካኪ ናቸው፡፡ ለጋዜጣ መፃፍ ለውሃ ሙላት እንደመዝፈን ነው፡፡ የሰማው ሲሄድ ያልሰማው ይመጣል፡፡ ቆሞ የሚያዳምጥ ጋዜጣ አንባቢና የውሃ ሙላት የለም፡፡ እየሄደ አዳምጦህ፣ እያዳመጠህ ይሄዳል…
Read 5836 times
Published in
ጥበብ