Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Saturday, 02 June 2012 09:25

ማካቬሊያዊ ግጥሞች

Written by
Rate this item
(3 votes)
ህዝቡን ማን መምራት አለበት? ለሚለው ጥያቄ መልሱ አስቀድሞ ተሰጥቷል አይደል?...እኔ በመልሱ ላይ ተጨማሪ መልስ ለመስጠት ነው ዛሬየመጣሁት፡፡ መልሱ ህዝቡን የሚወክለው፣ በህዝቡ ምርጫ የተመረጠው…ህዝቡን የሆነው ግለሰብ ነው፡፡ ወይንም ፓርቲ፡፡ ጥያቄው ህዝቡ ማን ነው የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ በተመለሰው መልስ ላይ ተጨማሪ መልስ…
Saturday, 02 June 2012 09:16

ብርሐን እና ጥላ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በጣም ለረጅም ዘመን … ማስታወስ እስከሚችልበት ጊዜ … ሁሌ ለመሞት ሲዘጋጅ … ለመሞት ሲጓጓ ነው የቆየው፡፡ የሚያውቀውን እየጠላ ለማያውቀው ሲጐመጅ ራሱን አጥብቆ ጠይቆ አያውቅም፡፡ “ለምን … ለምንድነው ለመሞት የምትፈልገው?” ልጅ እያለ መሞት የሚፈልገው የሂሳብ አስተማሪ በእየቀኑ ስለሚገርፉት … ከሳቸው ዱላ…
Saturday, 26 May 2012 13:16

ቴዲ አፍሮ የዘመኑ ጥቁር ሰው

Written by
Rate this item
(0 votes)
የለሰለሰ ኢትዮጵያዊ መልክና ህብረ ብሔራዊ ዜማ፤ ከዛሬ በላይ ነገ ከነገ ወዲያ ሲሰሙት እያሸተ፤ እየጐመራ ውስጥን በሀሴት እየኮረኮረ የሚሄድ - የቴዲ አዲሱ አልበም!ከዜማው ግጥሙ፣ ከግጥሙ ቅንብሩ፣ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል እድሜና ፆታ ሳይለይ የሚያግባባ፣ የሚገባ፣ ታሪክን ከባህል አጣምሮ ከትልቁ የህይወት ክብ ውስጥ…
Rate this item
(3 votes)
መራሄ ትውልድ (የትውልድ መሪ)፤ ሃሳበ ትጉህ፤ በአውሮጳና በአሜሪካ በኦፊሴል ያለተሾመ የአገሩ የኢትዮጵያ የባህል አምባሣደር ነው ስለሺ ደምሤ፡፡ በሙዚቃ ጥበብ የተካነ በኢትዮጵያና በህዝቦቿ ባህልና ማንነት የተቀረፀ የታነፀ፤ ለማንጐራጐር ብቻ ሣይሆን ለሌሎች የታላቅ ሰብዕና መታያ ባህሪያት የተሰጠ የጥዑም ልሣን ባለቤት …ሥልጡንና ጠንካራ፤…
Rate this item
(11 votes)
ከደስታ ተክለ ወልድ ዘሃገረ ወግዳ፤ የፊደሉ ተራ አቡጊዳ “ከግዕዝና ካማርኛ ህግ ውጪ ተፅፎ የመጣውን ሁሉ አልቀበልም” በዓሉ ግርማ በመስከረም ወር 1962 ዓ.ም ታትሞ ለሚወጣው መነን መፅሔት አንጋፋውን የአማርኛ ቋንቋ ጠቢብ እንግዳ ለማድረግ ቀጠሮ ተቀብሏል፡፡ ልክ በሰዓቱ በቀጠሮው ስፍራ ሲደርስ የ68…
Saturday, 26 May 2012 13:03

አቦል… ቶና… በረካ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ቅድመ ታሪክ ከተሞችን ወንዶች ይሠሯቸዋል (ይመሠርቷቸዋል) ሴቶች ይነግሱባቸዋል … አልያም ይገዙባቸዋል፡፡ ወንዶች ቤቶችን ይሠራሉ፤ በድንጋይ… በጠጠር… በሾህ… በአሸዋ… ሴቶች ያስውቡታል…ቤቶች በሴቶች ይደምቃሉ፤ ቤቶች በሴቶች ይዋባሉ፤ በሸክላ… በሰፌድ… ወንዶች ብረትን ይገዛሉ፤ ሴቶች ብልሃትን ያመጣሉ፤ አንዳንዴ ግን (ለምን አንዳንዴ አብዛኛውን ጊዜ ግን)…